የሀገር ውስጥ ዜና ተፈናቃዮችን በዘላቂነት ለማቋቋም ተቀናጅቶ መሥራት ይገባል – ዶክተር ሊያ ታደሰ Abrham Fekede Sep 25, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዋሽ ወንዝ ሙላት የተፈናቀሉ ዜጎችን በፍጥነትና በዘላቂነት ለማቋቋም የተቀናጀ ተግባር ማከናወን እንደሚገባ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ፡፡ ሚኒስትሯ በአፋር ክልል ከአሚባራ እና ሀሮካ እንዲሁም በኦሮሚያ ክልል ከፈንታሌ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአዲስ አበባ ሰላም ምክር ቤት ለደመራ፣ መስቀልና ኢሬቻ በዓላት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ Abrham Fekede Sep 25, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ሰላም ምክር ቤት ለደመራ፣ መስቀልና ኢሬቻ በዓላት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ፡፡ ምክር ቤቱ በዓላቱን በማስመልከት በዛሬው ዕለት መግለጫ ሰጥቷል፡፡ በመግለጫው በቅርቡ የተቋቋመው…
ፋና 90 በጅማ ከተማ የሚገኘውን የአዊቱ ወንዝ ለማልማት ከተማ አስተዳደሩ ለባለሃብቶች የድጋፍ ጥሪ አቅርቧል Abrham Fekede Sep 25, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=UUaRC2ome9Q
ፋና 90 የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር በ2022 ሁሉም ዜጎች የኤሌክተሪክ ኃይል ተጠቃሚ ለማድረግ አቅዷል Abrham Fekede Sep 25, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=HkXj3R28BLg
ፋና 90 ብጹዕ አቡነ አረጋዊ ስለመስቀልና ደመራ በዓል አከባበር ያስተላለፉት መልዕክት Abrham Fekede Sep 25, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=xG4YGpFpZg4
ዓለምአቀፋዊ ዜና ኪም በደቡብ ኮርያ ባለስልጣን ግድያ ይቅርታ ጠየቁ Abrham Fekede Sep 25, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰሜን ኮርያው ፕሬዚዳንት ኪም ጁንግ ኡን በደቡብ ኮርያ ባለስልጣን ግድያ ይቅርታ መጠየቃቸው ተሰማ፡፡ ኪም ባልተለመደ መልኩ ይቅርታ መጠየቃቸውን የገለጹት የደቡብ ኮርያ ባለስልጣናት ናቸው ተብሏል፡፡ የሁለቱ ኮርያዎች ድንበር በኮሮና ቫይረስ…
የሀገር ውስጥ ዜና 46 ኩንታል ሃሽሽ በቁጥጥር ስር ዋለ Abrham Fekede Sep 25, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 46 ኩንታል ሃሽሽ በቁጥጥር ስር ማዋሉን የምዕራብ ጎንደር ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ። በቁጥጥር ስር የዋለው ተሸከርካሪ መነሻውን ሻሸመኔ በማድረግ ወደ ሁመራ በመጓዝ ላይ ነበር ተብሏል፡፡ ሆኖም ኬላ ሲዘጋበት ወደ መተማ አቅጣጫ ሲጓዝ…
የሀገር ውስጥ ዜና የጦር መሳሪያ ጨምሮ ሌሎች ከ18 ሚሊዮን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ Abrham Fekede Sep 25, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጦር መሳሪያ ጨምሮ ሌሎች ከ18 ሚሊዮን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ፡፡ ከ18 ሚሊዮን 115 ሺህ 99 ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ከሆኑት መካከል ደረቅ ጫት፣ እህል፣ ትምባሆ እና ሌሎች ዕቃዎች በተለያዩ…
የሀገር ውስጥ ዜና ፓስፖርትን ጨምሮ ሀሰተኛ ሰነድ ሲያዘጋጅ የነበረው ግለሰብ ተያዘ Abrham Fekede Sep 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በመኖሪያ ቤት ውስጥ ፓስፖርትን ጨምሮ የተለያዩ ሀሰተኛ ሰነዶችን ሲያዘጋጅ የነበረው ግለሰብ ተያዘ፡፡ ግለሰቡ በህብረተሰቡ ጥቆማ ተይዞ ምርመራው እየተጣራ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን…
የሀገር ውስጥ ዜና የሱዳን ባለሃብቶች ሉኡካን አባላት ጎርጎራን ጎበኙ Abrham Fekede Sep 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሱዳን ባለሃብቶች ሉኡካን በገበታ ለሃገር ፕሮጀክት የተመረጠውን የጎርጎራ ከተማ ጎበኙ። በገበታ ለሃገር ፕሮጀክት የተመረጠውን የጎርጎራ ከተማ የጎበኙት ልኡካን 22 አባላትን መያዙ ተሰምቷል፡፡ የሉኡካኑ መሪ ኡመር አልጋብ በጉብኝቱ ወቅት…