Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ “ቆሜ ልመርቅሽ” በሚል በሸገር ወዳጅነት ፓርክ ጥላሁንን የሚዘክር ኮንሰርት ላዘጋጁ አካላት ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ "ቆሜ ልመርቅሽ" በሚል በሸገር ወዳጅነት ፓርክ የሚደረገው ዝክረ ጥላሁን ኮንሰርት ላዘጋጁ አካላት ምስጋና አቀረቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስቡክ ገጻቸው የዝክረ ጥላሁን ገሠሠን ዝግጅት በማስተባበር፣ የተገኘው ገቢ…

ኢትዮጵያ ከማዳጋስካር ጋር መጋቢት 15 በባህርዳር ስታዲየም ትጫወታለች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከማዳጋስካር አቻው ጋር መጋቢት 15 በባህርዳር ስታዲየም ይጫወታል፡፡ ቀደም ሲል ካፍ ጨዋታውን መጋቢት 18 እንዲካሄድ የወሰነ ቢሆንም ኢትዮጵያ ባቀረበችው ጥያቄ መሰረት ወደ መጋቢት 15 መቀየሩን…

ዓመታዊ የተሽከርካሪ ፈቃድ ማደሻ /ቦሎ/ ክፍያ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በኩል ሊፈፀም ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዓመታዊ የተሽከርካሪ ፈቃድ ማደሻ ክፍያ ለመሰብሰብ ከመንገድ ፈንድ ጽህፈት ቤት ጋር ስምምነት ላይ መድረሱን አስታወቀ፡፡ ስምምነቱን የባንኩ የማዕከላዊ ሪጂን ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ኪዳኔ መንገሻ እና የመንገድ ፈንድ ጽህፈት…

የህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ፅ/ቤት ያለፉት 6 ወራት የስራ አፈጻጸሙን ገመገመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት የ2013 በጀት የስድስት ወራት የስራ አፈፃፀም የግምገማ መድረክ በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ተካሂዷል። የታላቁ የኢትዮጲያ የህዳሴ ግድብ የህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ…

354 ዜጎች ከሊባኖስ ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 354 ኢትዮጵያውያን ከሊባኖስ ቤይሩት ከተማ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ከስደት ተመላሾቹ ኤልማ ከተባለ ድርጅት ከፍሪደም ፈንድ እና ከኢፌዴሪ ቆንስላ ጄኔራል ጽህፈት ቤት ጋር በመተባበር ነው የተመለሱት፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቆንስላ ጉዳዮች…

የመማር ማስተማር ሂደቱ ሰላማዊ በሆነ መንገድ መቀጠል በሚችልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ከርዕሳነ መምህራን ጋር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የመማር ማስተማር ሂደቱ ሰላማዊ በሆነ መንገድ መቀጠል በሚችልበት እና ተዛማጅ ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ ከሁሉም ትምህርት ቤቶች ከተውጣጡ ርዕሳነ መምህራንና ሱፐር ቫይዘሮች ጋር ውይይት አካሄደ፡፡ በውይይቱ…

በሰቆጣ ቃል-ኪዳን ስምምነት መሠረት ከ50 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ተደርጎበት የተገነባው የመስኖ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ምዕራብ በለሳ ወረዳ በሰቆጣ ቃል-ኪዳን ስምምነት መሠረት ከ50 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ተደርጎ የተገነባው የመስኖ ፕሮጀክት በዛሬው ዕለት ተመረቀ፡፡ በምረቃ ስነ-ስርዓቱ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ወርቁ…

በብራዚል በኮሮና ቫይረስ ምክንያት በአንድ ቀን ከፍተኛ የሟቾች ቁጥር ተመዘገበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ብራዚል ወረርሸኙ ከተከሰተ ጀምሮ በአንድ ቀን ከፍተኛ የሟቾች ቁጥር ማስተናገዷን አስታወቀች፡፡ የሀገሪቱ የጤና ሚኒስቴር እንዳስታወቀው በአንድ ቀን ብቻ በቫይረሱ አማካኝነት 1 ሺህ 910 ሰዎች ለህልፈት ተዳርገዋል፡፡ በሃገሪቱ ለሁለት…

የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ማሻሻያ ፍኖተ ካርታ ይፋ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ማሻሻያ ፍኖተ ካርታ ይፋ ተደርጓል። የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራሙን ይፋ መደረግ ያስታወቁት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ናቸው፡፡ አቶ ደመቀ በትዊተር ገጻቸው እንዳሰፈሩት…

የሰላም ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከተመድና ከዓለም ዓቀፍ ግብረ-ሰናይ ድርጅት ተወካዮች ጋር በበይነመረብ ውይይት አካሂዱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት እና ከሌሎች ዓለም ዓቀፍ የግብረ-ሰናይ ድርጅት ተወካዮች ጋር በበይነመረብ ውይይት አካሂዱ። ሚኒስትሯ በውይይቱ የኢትዮጵያ መንግስት ከህግ ማስከበሩ ሂደት ጋር ተያይዞ በትግራይ…