Fana: At a Speed of Life!

የዓለም ባንክ ኢትዮጵያን ጨምሮ ለ30 የአፍሪካ ሃገራት ለኮቪድ19 ክትባት የሚውል ድጋፍ ሊያደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ባንክ ኢትዮጵያን ጨምሮ ለ30 የአፍሪካ ሃገራት ለኮቪድ19 ክትባት የሚውል የአስቸኳይ ጊዜ የገንዘብ ድጋፍ ሊያደርግ መሆኑን አስታወቀ፡፡ የሚደረገው ድጋፍ በአህጉሪቷ ለወረርሽኙ ተጋላጭ የሆኑ ዜጎችን ለመከተብ የሚውል ነው ተብሏል፡፡…

እነ ሜጀር ጄኔራል ገብረመድህን ፍቃዴ (ወዲነጮ) ክስ ሊመሰረትባቸው ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሬዲዮ ግንኙነትን በማቋረጥ በሰሜን ዕዝ ጦር ላይ ጥቃት እንዲደርስ አድርገዋል የተባሉት የመከላከያ ኮሙዩኒኬሽን መምሪያ ኃላፊ እነ ሜጀር ጄኔራል ገብረመድህን ፍቃዴ (ወዲነጮ) ክስ ሊመሰረትባቸው ነው፡፡ በዛሬው ዕለት በፌደራል የመጀመሪያ…

ሱዳን እና ግብፅ ወታደራዊ የትብብር ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትናንትናው ዕለት ሱዳን እና ግብፅ ወታደራዊ የትብብር ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የሱዳን ጦርሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ሙሃመድ አልሁሴን እና የግብጹ አቻቸው ሞሃመድ ፋሪድ ናቸው ካርቱም ላይ ስምምነቱን የደረሱት ተብሏል፡፡ ስምምነቱን…

የሴቶችን መብት የሚያከብር ማህበረሰብ እንገባ በሚል 45ኛው ዓለም አቀፉ የሴቶች ቀን እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) “የሴቶችን መብት የሚያከብር ማህበረሰብ እንገባ” በሚል መሪ ቃል 45ኛው ዓለም አቀፉ የሴቶች ቀን ወሩን ሙሉ መከበር ጀምሯል። የወሩ መጀመሪያ ሳምንት የሴቶች አመራርና ውሳኔ ሰጭነት ላይ ባተኮሩ የፖናል ውይይቶች እንደሚታሰብ የሴቶች ህፃናትና…

የአፍሪካ ሃገራት የኮሮና ቫይረስ ክትባት እየተረከቡ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በርካታ የአፍሪካ ሃገራት የመጀመሪያቸው የሆነውን የኮሮና ቫይረስ ክትባት እየተረከቡ ነው፡፡ ክትባቱ ኮቫክስ በተሰኘው ዓለም አቀፍ ጥምረት አማካኝነት ነው ወደ ሃገራቱ እየተሰራጨ የሚገኘው፡፡ ከሃገራቱ መካከል ኬንያ፣ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ…

125ኛው የአድዋ ድል በዓል በሰላም መከበሩን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በልዩ ልዩ ፕሮግራሞች የተከበረው 125ኛው የአድዋ የድል በዓል በሰላም መከበሩን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ እንዲሁም ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት ፒያሳ…

የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ 200 የሕክምና እና ጤና ሳይንስ ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ለመጀመሪያ ጊዜ ያሰለጠናቸውን 32 የሕክምና ዶክተሮችን ጨምሮ 200 የሕክምና እና ጤና ሳይንስ ተማሪዎችን አስመረቀ። ዩኒቨርሲቲው በዛሬው ዕለት ለመጀመሪያ ጊዜ ካሰለጠናቸው 32 የሕክምና ዶክተሮች  መካከልም 10ሩ ሴት…

125ኛውን የአድዋ ድል በማሰብ የተጀመረው ጨዋታ በኢትዮጵያ ቡና አሸናፊነት ተጠናቋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 125ኛውን የአድዋ ድል በማሰብ የተጀመረው 12ኛው ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ በኢትዮጵያ ቡና አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡ በባህርዳር ስታዲየም በተካሄደው የኢትዮጵያ ቡናና የወልቂጤ ከተማ ጨዋታ በማርሽ ባንድ ታጅቦ የኢትዮጵያን…

125ኛው የአድዋ ድል በዓል በጎንደር ከተማ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአድዋ ድል በዓል በጎንደር በልዩ ልዩ ዝግጅቶች በመከበር ላይ ይገኛል፡፡ በበዓሉ አባት አርበኞች፣ ወጣቶች፣ ልዩ ልዩ የጸጥታ አባላትና ከተለያዩ የከተማዋ ክፍሎች የተወጣጡ ነዋሪዎች ታድመውበታል። መነሻውን አርበኞች አደባባይ አድርጎ…

የአድዋ ድል ነጻነታችንን ያወጅንበት እና ታላቅ ተጋድሎ ያደረግንበት ታሪካዊ ክስተት ነው – አቶ እርስቱ ይርዳ  

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ የጥቁር ህዝቦች የነጻነት የድል አርማ የሆነው የአድዋ ድል ነጻነት የታወጀበት እና ታላቅ ተጋድሎ የተደረገበት ታሪካዊ ክስተት ነው አሉ፡፡ ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ይህንን ያሉት 125ኛውን…