ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ በአማራ ክልል 5 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የሚደረግባቸው የአስፓልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታ አስጀመሩ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአማራ ክልል 5 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር ወጪ የሚደረግባቸው የአስፓልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታ አስጀመሩ፡፡
የአስፓልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታው ከዱር ቤቴ ቁንዝላ-ሻሁራ-ፍንጅት ምዕራፍ አንድና ከገላጎ -ገንዳ ውሀ…