Fana: At a Speed of Life!

የፌዴራል እና የክልል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን ኮሚሽነሮች ጉባኤ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰብዓዊ መብት አያያዝ ማሻሻልን ዓላማ ያደረገው 12ኛው የፌዴራል እና የክልል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን የኮሚሽነሮች ጉባኤ በአዳማ ተካሄደ። ጉባኤው በለውጥ መርህ በተቃኘ አስተሳሰብና በሙያዊ ስነ ምግባር በመታገዝ የህግ ታራሚዎችን የሰብዓዊ መብት…

በኢትዮጵያ ባለፉት ሰባት ቀናት ናሙና ከሰጡ ግለሰቦች መካከል 13 በመቶዎቹ ኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ከየካቲት 11 እስከ የካቲት 17 ድረስ ናሙና ከሰጡ ግለሰቦች መካከል 13 በመቶዎቹ የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡ ይህንን ያለው የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ነው፡፡ ባለፉት ሰባት ቀናት ብቻ 79 ሰዎች በቫይረሱ…

በቻምፒየንስ ሊጉ ሪያል ማድሪድ እና ማንቼስተር ሲቲ ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ የጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ትናንት ምሽት ተደርገዋል፡፡ በምሽቱ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ሪያል ማድሪድ እና ማንቼስተር ሲቲ ድል ቀንቷቸዋል፡፡ አታላንታ በሪያልማድሪድ 1 ለ 0 ሲሸነፍ፥ ፈርላንድ ሜንዲ ለሪያል ማድሪድ…

ፋሲል ከነማ ከሰበታ ከተማ ጋር አቻ ተለያየ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ12ኛው ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ፋሲል ከነማና ሰበታ ከተማ አንድ አቻ ተለያዩ፡፡ ለፋሲል ከነማ ሽመክት ጉግሳ በአምስተኛው ደቂቃ ሲያስቆጥር ቡልቻ ሱራ ለሰበታ ከተማ በ77 ደቂቃ ላይ አስቆጥሯል፡፡ ረፋድ ቀደም ብሎ…

በቀድሞው ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝ የተመራ ልዑክ ጅግጅጋ ገብቷል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ የተመራ ልዑክ  ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ገብቷል፡፡ ከቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር በኦሮሚያ ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማኅበራዊ ዘርፍ አስተባባሪ አቶ አዲሱ አረጋም ተገኝተዋል፡፡…

በቅስቀሳ ዘመቻው የጥላቻ ንግግሮችን በሚያስተላልፉ አባላትና ደጋፊዎች ላይ እርምጃ እንወስዳለን – ተፎካካሪ ፓርቲዎች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምረጡኝ ቅስቀሳ ዘመቻ ወቅት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የጥላቻ ንግግሮችን የሚያስተላልፉ አባላትና ደጋፊዎቻቸው ላይ እርምጃ እንደሚወስዱ ተፎካካሪ ፓርቲዎች ገለጹ። እርምጃው ከፓርቲው አባልነት ወይም ደጋፊነት መሰረዝን እንደሚጨምር ተናግረዋል።…

125ኛው የአድዋ በዓል በባህርዳር ከተማ ከየካቲት 19 እስከ 23 ይከበራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 125ኛው የአድዋ በዓል በባህርዳር ከተማ በታላቅ ህዝባዊ ንቅናቄ በልዩ ልዩ ዝግጅቶች ከየካቲት 19 እስከ 23 በድምቀት እንደሚከበር ተገለጸ፡፡ በዓሉ በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ምሁራን በሚቀርብ ፓናል፣ በሙሉዓለም ባህል ማዕከል አዘጋጅነት አድዋን…

የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ለትግራይ ክልል መልሶ ማቋቋም የአምስት ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ለትግራይ ክልል መልሶ ማቋቋም የአምስት ሚሊየን ብር ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ። ድጋፉን የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ረሺድ ከማል ለትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር ሙሉ ነጋ፣ ለትግራይ…

ሀዲያ ሆሳዕና ጅማ አባ ጅፋርን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ12ኛው ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሀዲያ ሆሳዕና ጅማ አባ ጅፋርን 1 ለ 0 አሸነፈ፡፡ የሀዲያ ሆሳዕናን የማሸነፊያ ብቸኛ ግብ በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች ካሉሻ አልሃሰን አስቆጥሯል፡፡ የሊጉ መሪ ፋሲል ከነማና ሰበታ ከተማ…

በኮቫክስ እገዛ የተደረገበት መጀመሪያው የኮቪድ 19 ክትባት ጋና ገባ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በኮቫክስ እገዛ የተደረገበት የመጀመሪያ የኮሮና ቫይረስ ክትባት ጋና ደርሷል፡፡ ኮቫክስ ለጋና 600 ሺህ መጠን ያለው የኮሮና ቫይረስ ክትባት ነው ድጋፍ ማድረጉን ያስታወቀው፡፡ ክትባቱ በበብሪታንያ የበለጸገው ኦክስፎርድ አስራዜኒካ ክትባት ነው…