Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ ከ50 በላይ በሆኑ ቋንቋዎች ሕፃናት አፍ በፈቱበት ቋንቋ እየተማሩ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ከ50 በላይ በሆኑ ቋንቋዎች ሕፃናት አፍ በፈቱበት ቋንቋ እየተማሩ ይገኛሉ ተባለ፡፡ በሰመራ ሲካሄድ በቆየው 11ኛው "በአፍ መፍቻ ቋንቋ የመናገር ቀን" የማጠናቀቂያ መርሐ ግብር ተካሄዷል፡፡ የዘንድሮው ዓለም አቀፍ በአፍ መፍቻ ቋንቋ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከፌደራል እና ከክልል አመራሮች ጋር በምርጫው ዙሪያ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከፌደራል እና ከክልል አመራሮች ጋር በመጪው ግንቦት ስለሚካሄደው ምርጫ መወያየታቸውን አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በውይይቱ የመንግሥት እና የፓርቲ ሥራዎች እና ኃላፊነቶች አንድ ተደርገው እንዳይቆጠሩ ግልጽ…

የአድዋ ድል በዓል በቤኒሻንጉል ክልል በአሶሳ ከተማ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 125ኛውን የአድዋ ድል በዓል በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ ተከበረ ፡፡ በበዓሉ ላይ የባሕልና ቱሪዝም ሚኒስትር ሂሩት ካሳው፣ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሌ ሀሰንን ጨምሮ ሌሎች የፌደራልና የክልል ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡…

በኢትዮጵያና በኬንያ ሰሞኑን የጣለው ዝናብ ለአንበጣ መንጋ መስፋፋት ዓይነተኛ ምክንያት ሊሆን ይችላል – ፋኦ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡባዊ ኢትዮጵያና በሰሜናዊ ኬንያ ሰሞኑን የጣለው ቀላልና መካከለኛ ዝናብ ለበረሃ አንበጣ መንጋ መስፋፋት ዓይነተኛ ምክንያት ሊሆን እንደሚችል የዓለም የምግብና የእርሻ ድርጅት/ፋኦ/ አስታወቀ፡፡ ድርጅቱ የዝናብ መጠኑ አነስተኛ መሆን እና…

አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ በሱዳን ከአውሮፓ ሕብረት አምባሳደር ጋር በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ በሱዳን ከአውሮፓ ሕብረት አምባሳደር ሮበርት ቫን ደን ዱል ጋር በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ ተወያዩ፡፡ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ ከህብረቱ አምባሳደር ጋር የተወያዩት…

የኬንያ የንግድ ም/ቤት የኢትዮጵያን የኢንቨስትመንት ዕድሎች ለመጠቀም እንደሚፈልግ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬንያ የንግድ እና ኢንዱስትሪ ምክር ቤቶች ምክትል ፕሬዚዳንት ዶክተር ኤሪክ ሩቶ የኬንያ ባለሃብቶች ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ የንግድ ዕድሎችን መጠቀም እንደሚፈልጉ ገልፀዋል፡፡ ምክትል ፕሬዚዳንቱ በኢትዮጵያና ኬንያ በንግድና ኢንቨስትመንት ስትራቴጂካዊ…

ቅዱስ ጊዮርጊስ ወልቂጤ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ12ኛው ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስ ወልቂጤ ከተማን 4 ለ 3 አሸነፈ፡፡ ሁለቱ ቡድኖች ጨዋታቸውን በ9፡00 ሰዓት በባህርዳር ስታዲየም አካሂደዋል፡፡ የቅዱስ ጊዮርጊስን ሁለት ግቦች ጌታነህ ከበደ ሲያስቆጥር…

ብልጽግና ፓርቲ የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ በመላው ዓለም ለሚገኙ የፖለቲካ ፓርቲዎች ባዘጋጀው ውይይት ላይ ተሳተፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ በመላው ዓለም ለሚገኙ የፖለቲካ ፓርቲዎች ባዘጋጀው የበይነመረብ ውይይት ላይ ተሳተፈ፡፡ ብልጽግና ፓርቲን በመወከል የፓርቲው የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ በውይይቱ ላይ…

የተከበሩ የዓለም ሎሬት ዶክተር ጥበበ የማነብርሃን ስርዓተ ቀብር ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተከበሩ የዓለም ሎሬት ዶክተር ጥበበ የማነብርሃን ስርዓተ ቀብር በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቤተ-ክርስቲያን ተፈጸመ። በስርዓተ  ቀብሩ ላይ የፌዴሬሽን ምክር ቤት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ጨምሮ…

አቶ ተወልደ ገ/ማሪያም በ2021 ሊከተሏቸው ከሚገቡ 14 የአየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚዎች ውስጥ ተካተቱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረማሪያም በ2021 ሊከተሏቸው ከሚገቡ 14 የአየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚዎች ውስጥ ተካተቱ። አየር መንገዱ የሰብዓዊ እና ሌሎች የነፍስ አድን ድጋፎችን ለአህጉሪቷ አፍሪካና…