Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ በኮንታ ልዩ ወረዳ ለኮንታ የመስክ ሆስፒታል የሚሆን የመሠረት ድንጋይ አስቀመጡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኮንታ ልዩ ወረዳ ለኮንታ የመስክ ሆስፒታል የሚሆን የመሠረት ድንጋይ አስቀመጡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስቡክ ገጻ      ቸው እንዳስታወቁት የ'ገበታ ለሀገር' ዕቅድ አንድ አካል ነው ብለዋል። በሁለት ወራት…

የደቡብ ምዕራብ ህዝቦች ህዝበ ውሳኔ አስፈጻሚ ኮሚቴ ህዝበ ውሳኔውን ለማካሄድ የሚያስችሉ ተግባራት በማከናወን ላይ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ህዝቦች ህዝበ ውሳኔ አስፈጻሚ ኮሚቴ በቀጣዩ ግንቦት ወር ለሚካሄደው የደቡብ ምዕራብ ህዝቦች ክልል ህዝበ ውሳኔ ለማካሄድ የሚያስችሉ ተግባራትን በማከናወን ላይ መሆኑን ኮሚቴው አስታወቀ፡፡ ኮሚቴው ዛሬ ከኢፌዴሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት…

ፖለቲከኞች ከአድዋ ድል ሊማሩ ይገባል –  የፖለቲካ ሳይንስና አለም አቀፍ ግንኙነት ምሁራን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፖለቲከኞች ከታላቁን የአድዋ ድል በርካታ ቁም ነገሮችን ሊማሩ እንደሚገባ የፖለቲካ ሳይንስና አለም አቀፍ ግንኙነት ተመራማሪዎች ተናገሩ ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉትና በባህር ዳር ዩኒቨርስቲ የፖለቲካ ሳይንስና አለም አቀፍ…

ኬንያን ከኢትዮጵያ ጋር የሚያገናኘው የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ በሰኔ ወር እንደሚጠናቀቅ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኬንያን ከኢትዮጵያ ጋር የሚያገናኘው የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ በሰኔ ወር እንደሚጠናቀቅ ተገለጸ፡፡ ይህንን ያስታወቁት የሀገሪቱ ኢነርጂ ሚኒስትር ቻርለስ ኬተር ናቸው፡፡ የኢነርጂ ሚኒስትሩ በመጪዎቹ ሦስት ወራት ከማዕከላዊ ቋት ጋር…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ የክልል ፕሬዚዳንቶችና ርዕሰ መስተዳድሮች ለትግራይ ክልል ጊዜያዊ መስተዳድር የሚሆን የአንድነት ንቅናቄን አስጀምሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የክልል ፕሬዚዳንቶች እና የከተማ ርዕሰ መስተዳድሮች ለትግራይ ክልል ጊዜያዊ መስተዳድር እንዲሁም ለክልሉ ሕዝብ የሚሆን የአንድነት ንቅናቄን አስጀምረዋል። ንቅናቄው ዛሬ ከሰዓት በበይነ መረብ በታገዘ ስብሰባ መጀመሩን…