Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያና የደቡብ ሱዳን የመረጃና ደህንነት ተቋማት በመረጃ ልውውጥና በአቅም ግንባታ መስኮች የገቡትን ስምምነት ተግባራዊ ወደ ማድረግ ተሸጋገሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን የመረጃና ደህንነት ተቋማት ቀደም ሲል በአካባቢያዊ ጉዳዮች ላይ የመረጃ ልውውጥ ለማድረግና በሰው ኃይል የአቅም ግንባታ ዘርፍ ተባብረው ለመሥራት የደረሱትን ስምምነት ተግባራዊ ወደ ማድረግ መሸጋገራቸውን የብሄራዊ መረጃና…

የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበራት ሕብረት ከ3 ሺህ በላይ የምርጫ ታዛቢዎችን ለማሰማራት ተዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበራት ሕብረት በ6ኛው አገራዊ ምርጫ ከ3 ሺህ በላይ የምርጫ ታዛቢዎችን እንደሚያሰማራ አስታወቀ። በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽንና በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ድርጅቶች ህብረት አዘጋጅነት የሲቪክ ማህበራትና የሰብዓዊ መብቶች…

ቦርዱ ከምርጫ ጣቢያዎች ጋር በተገናኘ ከአፋር ክልል የቀረበለትን አቤቱታ መርምሮ ውሳኔ እንደሚሰጥ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከምርጫ ጣቢያዎች ጋር በተገናኘ ከአፋር ክልል የቀረበለትን አቤቱታ መርምሮ ውሳኔውን እንደሚሰጥ አስታወቀ፡፡ ቦርዱ ዛሬ በሰጠው አጭር መግለጫ የምርጫ ጣቢያዎቹ ዝርዝር ይፋ መሆንን ተከትሎ  ከአፋር ብሔራዊ ክልላዊ…

የጋምቤላ ብልጽግና ፓርቲ የፓርቲውን ማኒፌስቶና የምርጫ መወዳደሪያ ምልክት አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ብልጽግና ፓርቲ የፓርቲውን ማኒፌስቶና የምርጫ መወዳደሪያ ምልክት በይፋ አስተዋወቀ፡፡ ምልክቱን በይፋ ያስታዋወቁት የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል የሆኑት አቶ ኡሙድ ኡጁሉ ናቸው፡፡ ፓርቲው ማኒፌስቶውንና የምርጫ…

ዓለም ባንክ 17 ፓትሮል ተሽከርካሪዎችን ለአዲስ አበባ መስተዳድር አስረከበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም ባንክ 17 ፓትሮል ተሽከርካሪዎችን ለአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር አስረከበ፡፡ ባንኩ በአዲስ አበባ ከተማ በትራንስፖርት እና በመንገድ ደህንነት ማሻሻያ ትግበራ የ200 ሚሊዮን ዶላር ፕሮጀክት ነድፎ እየሰራ መሆኑንም አስታውቋል፡፡…

አቶ ደመቀ መኮንን በህንድ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ዲፕሎማቶች መኖሪያ ህንጻን መረቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር  እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በህንድ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ዲፕሎማቶች መኖሪያ ህንጻ መርቀዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ የህንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ስላደረገው ትብብር አመስግነዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ…

የብሔራዊ መታወቂያ ስርዓት የመጀመሪያ ቅድመ ትግበራ ሙከራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ መታወቂያ ስርዓት የመጀመሪያ ቅድመ ትግበራ ሙከራ መጀመሩን የሰላም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሚኒስቴሩ ሰራተኞችም በመመዝገብ "አንድ ሰው አንድ ነው" በሚል መሪ ቃል የመጀመሪያ ደረጃ የቅድመ ትግበራ ሙከራውን በተሳካ ሁኔታ ማጠናቀቁንም ነው…

5 ከፍተኛ መኮንኖች ወደ መከላከያ ጦር ፍርድ ቤት ተዛወሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሬዲዮ ግንኙነትን በማቋረጥ በሰሜን ዕዝ ጦር ላይ ጥቃት እንዲደርስ አድርገዋል የተባሉት 5 ከፍተኛ መኮንኖች ወደ መከላከያ ጦር ፍርድ ቤት ተዛወሩ፡፡ ተጠርጣሪዎቹ ብርጋዴር ጀኔራል ገብረ ህይወት ሲኖሲዮስ፣ ብርጋዴር ጄኔራል ኢንሶ ኢጃጆ፣…

የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ምክርቤት መደበኛ ጉባዔ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት 4ኛ ዙር ስምንተኛ ዓመት የሥራ ዘመን 21ኛ መደበኛ ጉባዔ መካሄድ ጀምሯል። ለሁለት ቀናት የሚቆየው መደበኛ ጉባዔ አጀንዳዎች የምክር ቤቱን 20ኛ መደበኛ ጉባዔ ቃለ ጉባዔ እና አስቸኳይ ጉባዔ ቃለጉባዔ…

የተመድ ዋና ፀሐፊ በኮሮና ክትባት አጠቃቀም ዙሪያ የሚታየውን  ኢ – ፍትሐዊ አካሄድ ኮነኑ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ 10 የዓለም ሃገራት 75 በመቶ የሚሆነውን የኮሮና ቫይረስ ክትባት መጠቀማቸውን ገልጸዋል፡፡ ይህ አካሄድም ፍትሐዊነት አይታይበትም ሲሉ ነው ዋና ጸሐፊው የኮነኑት፡፡ ጉተሬዝ በሁሉም ሃገራት…