የድምፅ ብክለት የሚፈጥሩ ድርጅቶች እና አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ላይ እርምጃ ሊወሰድ ነው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የድምፅ ብክለት በሚያደርሱ ቡቲኮች የመንገድ ላይ ማስታወቂያዎች እና ሌሎች በህብረተሰቡ ላይ የደምፅ ብክለት የሚፈጥሩ ድርጅቶች እና አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ላይ እርምጃ ሊወሰድ መሆኑ ተገለጸ፡፡
የአዲስ አበባ አካባቢ ጥበቃ እና አረንጓዴ ልማት ኮሚሽን…