Fana: At a Speed of Life!

ከኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ የተውጣጡ የሃይማኖት አባቶች እና የአገር ሽማግሌዎች ከመቀሌ ከተማ ነዋሪዎቸ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ የተውጣጡ የሃይማኖት አባቶች እንዲሁም የአገር ሽማግሌዎች ከመቀሌ ከተማ ነዋሪዎቸ ጋር ተወያይተዋል፡፡ የሃይማኖት አባቶቹ ወደ መቀሌ ያቀኑት በትግራይ ክልል የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነትን ማጠናከርና በሕግ ማስከበሩ…

የሀዌላ ቱላ-ወተራሬሳ-የዩ-ወራንቻ  መንገድ ግንባታ  ስራ በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልልን ከአጎራባች  የኦሮሚያ ክልል  ጋር በማገናኘት ከማዕከላዊ የደቡብ ኢትዮጵያ ጋር የሚያስተሳስረው  የሀዌላ ቱላ-ወተራሬሳ -የዩ-ወራንቻ  84 ነጥብ 7 ኪ.ሜ የአስፋልት መንገድ ግንባታ ስራ  በይፋ ተጀምሯል፡፡ ግንባታው በሶስት ዓመት…

የገንዘብ ሚኒስትሩ በትግራይ እየተካሄደ ስለሚገኘው ሰብዓዊ ድጋፍ ማብራሪያ ሰጡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ በትግራይ ክልል በቅርቡ የተከናወኑ ጉዳዮችን አስመልክቶ ለልማት አጋሮች ቡድን ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ገለጻ አደረጉ፡፡ ሚኒስትሩ መንግሥት ቅድሚያ ከሚሰጣቸው ጉዳዮች ውስጥ ለተጎዱት ወገኖች ሰብዓዊ ዕርዳታን በማዳረስ…

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እና ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ አብሮ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እና ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ አብሮ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ የፊርማ ስነ ስርዓቱን የፋና ብሮድካስቲን ኮርፖሬት ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አድማሱ ዳምጠው እና የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና…

የዓለም ጤና ድርጅት ኮቪድ የመጣው ከውሃን ቤተ ሙከራ ሳይሆን ከእንስሳት መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት የኮሮና ቫይረስ መነሻ ከውሃን ቤተ ሙከራ ሳይሆን ከእንስሳት መሆኑን በጥናቱ አረጋገጠ፡፡ የድርጅቱ ልዑክ ቻይና በመገኘት የኮሮና ቫይረስን መነሻ ሲያጠና መቆየቱ ይታወቃል፡፡ የልዑክ ቡድኑ መሪ ፒተር ቤን ኢምባረክ መነሻውን…

የመሀንዲስ ዋና መምሪያ በ405 ሚሊዮን ብር የገነባቸው ሦስት ፕሮጀክቶችን አጠናቆ አስረከበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመሀንዲስ ዋና መምሪያ ከ405 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ሲገነባቸው የነበሩትን ሦስት ፕሮጀክቶች አጠናቆ ማስረከቡ ተገለጸ። ርክክብ የተፈፀመባቸው ፕሮጀክቶች፣ 238.2 ሚሊዮን ብር የወጣበት የመከላከያ ማዕከላዊ ዴፖ፣ በ165 ሚሊዮን ብር…

ምርጫ ቦርድ የመራጮች ትምህርት ለማስተማር ዕውቅና ለተሰጣቸው ሲቪል ማኅበራት ሠርተፊኬትና ተያያዥ ሠነዶችን መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የመራጮች ትምህርት ለማስተማር በሁለት ዙር ዕውቅና ለተሰጣቸው ሲቪል ማኅበራት ሠርተፊኬትና ተያያዥ ሠነዶችን መስጠት ጀመረ፡፡ ቦርዱ የመራጮች ትምህርት ለሚያስተምሩ ሲቪል ማኅበራት ዕውቅና ለመስጠት ባወጣው ጥሪ መሠረት…

ጀርመን ከምርጫ ጋር በተያያዘ የ191 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀርመን መንግስት በፈረንጆቹ ከ2020 እስከ 2025 ባለው የምርጫ ሂደት ዘመን በአውሮፓ ኮሚሽን አማካኝነት በኢትዮጵያ ውጤታማ የምርጫ አስተዳደር እና አመራር እንዲኖር የሚያስችል የልማት ድጋፍ ማድረጉ ተገለጸ፡፡ የተደረገው ድጋፍ 4 ሚሊየን ዩሮ…

አዲስ አበባ ከተሽከርካሪ ነጻ ቀን መርሃግብርን በመተግበር እና በሌሎች የመንገድ ማሻሻያዎች ዓለም አቀፍ ሽልማት አሸናፊ ሆነች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2013 (ኤፍቢሲ) አዲስ አበባ ከተማ ከተሽከርካሪ ነጻ ቀን መርሃግብርን በወር አንድ ቀን በመተግበር እና በሌሎችም የመንገድ ማሻሻየዎች የ2021 ዓለም አቀፍ ሽልማት አሸናፊ ሆነች፡፡ ሽልማቱ የዓለም አቀፍ ራዕይ ለዜሮ የመኪና አደጋ ተጋላጭነት ሽልማት ሲሆን፥ ከተሞች…

የመልካቁንጥሬ መካነቅርስን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ አስፈላጊውን መረጃ የያዘ ሰነድ ተልኳል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የመልካቁንጥሬ መካነቅርስን በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ለማስመዝገብ አስፈላጊውን መረጃ የያዘ ሰነድ መላኩን የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን አስታወቀ። ባለስልጣኑ በኦሮሚያ እና በደቡብ ክልሎች የሚገኙ ቅርሶች…