Fana: At a Speed of Life!

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከቶኒብሌር ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ከአይሲቲና ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ዘርፍ ባለሙያዎች ጋር የምክክር መድረክ አካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከቶኒብሌር ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ከአይሲቲና ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ዘርፍ ባለሙያዎች ጋር የምክክር መድረክ አካሂደዋል። በመድረኩ በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ስትራቴጂው በመጀመሪያ የትግበራ ጊዜያት ያጋጠሙ ችግሮች…

በትግራይ ክልል በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ አገልግሎት መስጠት አቁመው የነበሩ ጤና ተቋማት አገልግሎት መስጠት እየጀመሩ ነው – ዶክተር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በትግራይ ክልል በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ አገልግሎት መስጠት አቁመው የነበሩ ጤና ተቋማት ወደ አገልግሎት መስጠት እየተመለሱ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ፡፡ የጤና ተቋማትን ወደ አገልግሎት ለመመለስ የጤና ሚንስቴር እና የትግራይ…

በመዲናዋ የድምፅ ብክለት ያደረሱ መጠጥ ቤቶች እና ምግብ ቤቶች ታሸጉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በአዲስ አበባ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ሳሪስ አደባባይ አካባቢ የድምፅ ብክለት ያደረሱ ስድስት መጠጥ ቤቶች እና ምግብ ቤቶች ታሸጉ፡፡ የአካባቢ ጥበቃ እና አረንጓዴ ልማት ኮሚሽን ከዚህ ቀደም ከ200 በላይ የማስተካከያ እርምጃ እንዲወስዱ ማስጠንቀቂያ…

የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ስለሽ በቀለ በኢትዮጵያ ከኖርዌይ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ስለሽ በቀለ በኢትዮጵያ ከኖርዌይ አምባሳደር መረተ ሉንደሞ ጋር ተወያዩ፡፡ ሁለቱ ወገኖች በኢትዮጵያና በኖርዌይ የጋራ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገዋል፡፡ ውይይታቸው በኃይል፣ በዘላቂ የልማት…

የአማራ ክልል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በ6 ወራት ውስጥ ከ11 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ ማድረጉን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ6 ወራት ውስጥ ከ11 ሚሊየን ብር በላይ ወደ መንግስት ካዝና ገቢ ማድረግ መቻሉን የአማራ ክልል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ መስሪያ ቤት አስታወቀ፡፡ ከቴምብር ሽያጭ 7 ሚሊየን 91 ሺህ 595 ብር እና ከአገልግሎት ክፍያ 4 ሚሊየን 424 ሺህ 977 ብር…

አምባሳደር ሐሰን ታጁ ከሴኔጋሉ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በሴኔጋል የኢትዮጵያ አምባሳደር ሐሰን ታጁ ከሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ማኪይ ሳል ጋር ተወያዩ፡፡ ተሰናባቹ አምባሳደር ከፕሬዚዳንቱ ጋር የሁለቱን ሃገራት የሁለትዮሽ ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል፡፡ አምባሳደሩ የኢትዮጵያ መንግስት…

ባይደን በማይናማር የመፈንቅለ መንግስት የጦር አመራሮች ላይ ማዕቀብ ጣሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በማይናማር የመፈንቅለ መንግስት የጦር አመራሮች ላይ ማዕቀብ ጣሉ፡፡ ባይደን ስልጣን ከያዙ ወዲህ ማዕቀብ ሲጥሉ ይህ የመጀመሪያቸው ነው፡፡ የማይናማር አመራሮች በዴሞክራሲያዊ መንገድ የተመረጡትን አሳን ሱ ኪን ወደ…

በንግድና አገልግሎት የተሰማሩ አምስት የመንግሥት የልማት ድርጅቶች 120 ሚሊየን ብር አተረፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ኤጀንሲ ስር የሚገኙ በንግድና አገልግሎት ዘርፍ የተሰማሩ አምስት የልማት ድርጅቶች በ2013 በጀት የመጀመሪያው አጋማሽ ዓመት 119 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር አተረፉ፡፡ ይህ ተገለጸው የድርጅቶቹ የዕቅድ…

የአፋር ክልል ህዝብና መንግስት ዘጠኝ ሚሊየን ብር ግምት ያለው የምግብ ቁሳቁስ ድጋፍ ለትግራይ ክልል አስረከበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የአፋር ክልል ህዝብና መንግስት ግምቱ ዘጠኝ ሚሊየን ብር ግምት ያለው የምግብ ቁሳቁስ ድጋፍ በትግራይ ክልል በመገኘት አስረከበ። ድጋፉን የአፋር ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኤለማ አቡበከርን ጨምሮ የሃይማኖት አባቶችና የሃገር ሽማግሌዎች በመቐለ…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ብልጽግና ፓርቲ በመተከል ዞን ለደረሰው ግድያና ውድመት ይቅርታ ጠየቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ብልጽግና ፓርቲ በመተከል ዞን ለደረሰው ግድያና ውድመት ይቅርታ ጠየቀ። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ጉባኤ ባለ ዘጠኝ ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቋል። ጉባኤው በአሶሳ…