በክልሎች መካከል ያለው የመሰረተ ልማት ስርጭት አለመመጣጠን እንዲስተካከል ባለድርሻዎች በጋራ እንዲሰሩ ተጠየቀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሎች መካከል ያለውን የመሰረተ ልማት ስርጭት አለመመጣጠን እና መጓደል ለመቅረፍ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በጋራ ሊሰሩ እንደሚገባ ተጠይቋል።
በፌዴራል የመሰረተ ልማት ተቋማት የስርጭት መስፈርት ዝግጅት እና በጋራ ገቢዎች አስተዳደርና ማከፋፋያ ቀመር…