Fana: At a Speed of Life!

500 ትምህርት ቤቶችን ያቀፈ የትምህርት ቤት የምገባ ፕሮጀክት ይፉ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የትምህርት ሚኒስቴር ከህፃናት አድን ድርጅት ጋር በጋራ በመሆን 500 ትምህርት ቤቶችን ያቀፈ የትምህርት ቤት የምገባ ፕሮጀክት ይፉ አደረገ። በዚህ ሀገር በቀል የትምህርት ቤቶች የምገባ ፕሮጀክት ከ163ሺህ በላይ ተማሪዎች የምገባው አካል እንደሚሆኑ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከአውሮፓ ህብረት አምባሳደሮችና ከሀገራቱ ተወካዮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከአውሮፓ ህብረት አምባሳደሮችና ከሀገራቱ ተወካዮች ጋር ተወያዩ፡፡ አቶ ደመቀ መኮንን ከህብረቱ አምባሳደሮችና ከሃገራቱ ተወካዮች ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ ነው የተመካከሩት፡፡…

የእነ አቶ ጃዋርን የእምነት ክህደት ቃል ለመቀበል ፍርድ ቤቱ በድጋሚ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የእነ አቶ ጃዋር መሀመድን የእምነት ክህደት ቃል ለመቀበል ፍርድ ቤቱ በድጋሚ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የህገ መንግስትና የጸረ ሽብር ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ዛሬ በሰጠው ቀጠሮ መሰረት ተሰይሞ የነበረው…

ንግድ ቢሮ በዘይት ዋጋ ላይ ምክንያታዊ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ እየወሰደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በዘይት ዋጋ ላይ ምክንያታዊ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ መውሰድ መጀመሩን የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ምክትል ሃላፊ አቶ አከበረኝ ውጋገን በቅርቡ በዘይት  ዋጋ ላይ የተከሰተው የዋጋ ጭማሪ ምክንያታዊ…

በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ እና በአየር ኃይል መካከል ያለው ትብብር በቴክኖሎጂ ሽግግር ረገድ የተለያዩ ዕድሎችን እንደሚፈጥር ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ እና በኢትዮጵያ አየር ኃይል መካከል ያለው ትብብር በቴክኖሎጂ ሽግግር ረገድ የተለያዩ ዕድሎችን እንደሚፈጥርና እንዲሁም በዘርፉ ያለውን ደህንነት እንደሚያስጠብቅ ተገለጸ፡፡ ይህንን ያሉት የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና…

የደቡብ ክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በሀዲያ ዞን ሻሾጎ ወረዳ ያልተጠናቀቁ ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የደቡብ ክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በሀዲያ ዞን ሻሾጎ ወረዳ በዶኢሻ ከተማ በ2010 ዓ.ም በዋን ዋሽ አማካኝነት ለከተማው ህዝብ አገልግሎት ይሰጣል በሚል የተቆፈረውን የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ጎብኝተዋል፡፡ የሻሾጎ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ተስፋዬ…

ባይደን ከፑቲን ጋር ኒውክሌርን ጨምሮ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የአሜሪካው አዲሱ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ከሩሲያ አቻቸው ቭላድሚር ፑቲን ጋር ባደረጉት የመጀመሪያ የስልክ ውይይት ኒውክሌርን ጨምሮ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ፡፡ ባይደን በውይይታቸው የሀገሪቱ የተቃዋሚ አመራር የሆኑት የአሌክሲ ናቫልኒይ ጉዳይም…

አምባሳደር ሂሩት ዘመነ ከአውሮፓ ህብረት ፓርላማ የስራ ኃላፊዎች ጋር መከሩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤልጂየም፣ ሉክሰምበርግ እና የአውሮፓ ህብረት ተቋማት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ሂሩት ዘመነ ከአውሮፓ ህብረት የስራ ኃላፊዎች ጋር መከሩ፡፡ በውይይቱም አምባሳደሯ በትግራይ ክልል ስለተካሄደው የህግ ማስከበር፣ በክልሉ…

ሁለት መቶ ዘጠና ሶስት ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለት መቶ ዘጠና ሶስት ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረቢያ ወደ አገራቸው ተመለሱ። ዛሬ ጥር 18 ቀን 2013 ዓ.ም ሁለት መቶ ዘጠና ሶስት  ኢትዮጵያዊያን ከሳዑዲ አረቢያ ወደ አገራቸው ተመልሰዋል። በዛሬ ዕለት ወደ አገር ቤት የተመለሱት ዜጎች…

የአስር ዓመት የልማት እቅድ በሁሉም ዘርፍ ስኬታማ እንዲሆን የትራንስፖርት ዘርፉን በቀዳሚነት ማዘመን ያስፈልጋል-  አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ ጥር 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የጀመረችው የአስር አመት የልማት እቅድ በሁሉም ዘርፍ ስኬታማ እንዲሆን የትራንስፖርት ዘርፉን በቀዳሚነት ማዘመን እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚንስትርና የውጭ ጉዳይ ሚንስትሩ አቶ  ደመቀ መኮንን ተናገሩ። የትራንስፖርት ዘርፉ የአስር አመታት…