Fana: At a Speed of Life!

የብሄራዊ አስቸኳይ ጊዜ አስተባባሪ ማዕከል ዘርፈ ብዙ ምላሽ ሰጪ የሚኒስትሮች ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን አካሂዷል

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የብሄራዊ አስቸኳይ ጊዜ አስተባባሪ ማዕከል ዘርፈ ብዙ ምላሽ ሰጪ የሚኒስትሮች ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን አካሂዷል፡፡ ኮሚቴው በትግራይ ክልል በህግ ማስከበር ሂደቱ ለተከሰቱ ሰብዓዊና ማህበራዊ ቀውሶች ምላሽ አሰጣጥ ተግባራትን እንዲሁም የተጎዱ አካባቢዎችን…

ጠ/ሚ ዐቢይ በጤና ሚኒስቴር የሰው ሰራሽ አካል እና የአካል ድጋፍ ማደራጃ ድርጅትን ጎብኝተዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ በጤና ሚኒስቴር የሰው ሰራሽ አካል እና የአካል ድጋፍ ማደራጃ ድርጅትን ጎብኝተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሰው ሰራሽ አካል እና የአካል ድጋፍ ማደራጃ ድርጅትን ጉብኝት ያካሄዱት ረፋድ ላይ ነው፡፡ ድርጅቱ…

የህወሓት ጁንታ መመታት የኢትዮጵያን አንድነት ለሚጠሉ ሀይሎች አንገት የሚያስደፋ ተግባር ነው- አቶ ሙስጠፌ ሙሐመድ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት ጁንታ መመታት የኢትዮጵያን አንድነት ለሚጠሉ ሀይሎች አንገት የሚያስደፋ ተግባር መሆኑን የሱማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሐመድ ተናገሩ። የሱማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሐመድ ባለፉት ጊዜያት…

ኤጀንሲው ጤና ተቋማት መድሐኒት በቀጥታ የሚያገኙበትን ፕሮግራም በወላይታ ዞን በይፋ ጀምሯል

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የኢትዮጵያ መድሐኒት አቅራቢ ኤጀንሲ ጤና ተቋማት መድሐኒት በቀጥታ የሚያገኙበትን ፕሮግራም በወላይታ ዞን በይፋ ጀምሯል:: ከዚህ ቀደም ወረዳዎች ለጤና ተቋማት መድኃኒቶችን ለማድረስ የሚያወጡትን ወጪ ሙሉ በሙሉ ያስቀራል ተብሏል፡፡ በሃገር አቀፍ…

በቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት በአፋር ክልል የተገነባው13ኛው ትምህርት ቤት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት በአፋር ክልል አውሲ-ረሱ ዞን ዱብቲ ወረዳ የተገነባው13ኛው የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ዛሬ ተመረቀ። በጽህፈት ቤቱ ከተገነቡት 20  ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መካከል አንዱ የሆነዉ ዱብቲ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት…

የርዕሰ መሥተዳድሮችና አፈ ጉባኤዎች የምክክር መድረክ በባሕር ዳር እየተካሄደ ይገኛል

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በፌዴሬሽን ምክር ቤት አዘጋጅነት የሚካሄደው የርዕሰ መሥተዳድሮችና አፈ ጉባኤዎች የምክክር መድረክ በባሕር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ "መልካም ጉርብትና ለኢትዮጵያ ብልጽግና"  በሚል መሪ ሀሳብ ነው የሰሜንና ምዕራብ ኢትዮጵያ ተጎራባች ክልሎች…

የገበታ ለሀገር ፕሮጀክቶች በከተሞች ታጥረው የቆዩትን ልማቶች እና እሳቤዎችን ወደ ሌሎች አካባቢዎች የሚያሰፋ ነው- – አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገበታ ለሀገር ፕሮጀክቶች በከተሞች ታጥረው የቆዩትን ልማቶች እና እሳቤዎችን ወደ ሌሎች አካባቢዎች በማስፋት አዳዲስ የኢኮኖሚ አማራጮችን ለማስፋት ትልቅ ፋይዳ አለው አሉ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት…

ቋሚ ኮሚቴዎች ተቋማት ችግሮችን ለመፍታት በቅንጅት ሊሰሩ እንደሚገባ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተፈጥሮ ሀብት፣ መስኖና ኢነርጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት እና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በቅንጅት እንዲሰሩ አሳስቧል፡፡ ቋሚ ኮሚቴው የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥና መሰል…

ባቡሮች በየፌርማታው የሚደርሱበትን ጊዜ ለማሳጠር መስመር ላይ የሚገኙ የመንገደኛ እና የመኪና ማቋረጫዎችን ማስወገድ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባቡሮች በየፌርማታው የሚደርሱበትን ጊዜ ወደ 6 ደቂቃ ለማሳጠር መስመር ላይ የሚገኙ የመንገደኛ እና የመኪና ማቋረጫዎችን ማስወገድ እንደሚገባ ተገለጸ፡፡ የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ፕሮጀክት ስራ አስኪያጅ አቶ ሙሉቀን ተፈራ እንደገለጹት፣ ለባቡር…

በጋምቤላ ክልል ከ33 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ ሶስት የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተመርቀው ለአገልግሎት በቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በጋምቤላ ክልል በመንገሺና በዲማ ወረዳዎች ከ33 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ ሶስት የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት በቅተዋል፡፡ የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ላክዴር ላክባክ የውሃ ፕሮጀክቶቹን በመረቁበት…