Fana: At a Speed of Life!

ሀገር በቀል የግብረ-ገብ፣ የዜግነትና የሰላም ዕሴቶችን ያካተተ ስርዓተ-ትምህርት ለማዘጋጀት እየተሰራ ነው –  ትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር ሀገር በቀል የግብረ-ገብ፣ የዜግነትና የሰላም ዕሴቶችን ያካተተ ስርዓተ-ትምህርት ለማዘጋጀት እየሰራ መሆኑን አስታወቀ፡፡ በስነ-ምግባር የታነፀ ዜጋ ለመፍጠር ሀገር በቀል የግብረ-ገብ፣ የዜግነትና የሰላም ዕሴቶችን ያካተተ…

በመስኖ ልማት ዘርፍ ያለውን እምቅ አቅም ለመጠቀም በስፋት እየተሠራ ነው – ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃ፣መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ በመስኖ ልማት ዘርፍም የኦሮሚያ ክልልን እምቅ አቅም ለመጠቀም በስፋት እየተሠራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት የውሃ፣መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማቱ ከፍተኛ…

መገናኛ ብዙኀን የተሳሳተ መረጃ ሊያስከትል የሚችለውን ሀገራዊ ቀውስ አስቀድሞ በመረዳት በየጊዜው የተጣለባቸውን ኃላፊነት እንዲወጡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መገናኛ ብዙኃን የተሳሳተና የተጋነነ መረጃ ሊያስከትል የሚችለውን ሀገራዊ ቀውስ አስቀድሞ በመረዳት በየጊዜው የተጣለባቸውን ኃላፊነት እንዲወጡ ተጠየቁ፡፡ ከኢትዮጵያ ሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጋር መገናኛ ብዙኀን በሃገራዊ ሳላምና በህዝባዊ አብሮነት…

በመዲናዋ ሲዘዋወር የነበረ 71 ካርቶን መድሐኒት መያዙን ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ በኮንትሮባንድ ሲዘዋወር የነበረ 71 ካርቶን መድሐኒት እና 57 ካርቶን ሽቶ መያዙን አስታወቀ፡፡ የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹ የተያዙት በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ልዩ ቦታው…

የአምባሳደር ስዩም መስፍን ባለቤትና ልጃቸው የ50 ሺህ ብር ዋስ አስይዘው እንዲወጡ ፍርድ ቤት ፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአምባሳደር ስዩም መስፍን ባለቤት ፈለገ ህይወት በርሔ እና ልጃቸው አጋዚ ስዩም የ50 ሺህ ብር ዋስ አስይዘው እንዲወጡ ፍርድ ቤት ፈቀደ፡፡ ይህ የፈቀደው የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ነው፡፡ የአዲስ…

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ በአቶ ሰንዶካን ደበበ የተመራ ልዑክ ጅግጅጋ ገብቷል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፓሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ በአቶ ሰንዶካን ደበበ የተመራ ልዑክ ጅግጅጋ ገብቷል። ኃላፊዎቹ ጅግጅጋ ከተማ ገራድ ዊልዋል አየር ማረፊያ ሲደርሱ የሶማሌ ክልል የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ ዶክተር…

በአዲስ አበባ ለገና በዓል ለ50 ሺህ አረጋውያንና አቅመ ደካሞች ድጋፍ እንደሚደረግ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መጪውን የገና በዓል ምክንያት በማድረግ ለ50 ሺህ አረጋውያንና አቅመ ደካሞች ድጋፍ እንደሚደረግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የበጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ፍስሀ ጥበቡ ለበዓሉ የሚደረገው ድጋፍ "አንድ ሰው…

በመንደር መሰባሰብና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር ከሱማሌ ክልል ጋር በመተባበር በክልሉ በመንደር ማሰባሰብ ያሉ የህብረተሰብ ክፍሎች ያላቸው የማህበራዊና ኢኮኖማዊ ተጠቃሚነት ዙሪያ በጅግጅጋ ከተማ ወርክሾፕ አዘጋጅቷል። ወርክሾፑን በንግግር የከፈቱት በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ…

ዕውቀትና ቴክኖሎጂን በመጠቀም የማዕድን አለኝታ ቦታዎችን ለይቶ በማልማት የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ይሰራል – የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር ዕውቀትና ቴክኖሎጂን በመጠቀም የማዕድን አለኝታ ቦታዎችን ለይቶ በማልማት የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እንደሚሰራ ገለጸ፡፡ ሚኒስቴሩ ኢትዮጵያ በርካታ የማዕድናት ሃብት ክምችት እንዳላት ጠቅሶ ማዕድንን ለሀገሪቱ…

የአገር መከላከያ እርምጃ የተወሰደባቸውን የህወሓት ቡድን አባላት ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገር መከላከያ የማይካድራውን ጭፍጨፋ የመራውን ኮሌኔል የማነ ገብረሚካኤልን ጨምሮ እርምጃ የተወሰደባቸውን የህወሓት ቡድን አመራሮች ዝርዝር ይፋ አድርጓል። ከተማረኩ የህወሓት ቡድን አመራሮች መካከል የቀድሞ የትራንስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ…