Fana: At a Speed of Life!

የአዲግራት የ2012 ተመራቂ ተማሪዎች በመቐለ ዩኒቨርስቲ ይመረቃሉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲግራት ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች በመቐለ ዩኒቨርስቲ ታህሳስ 30 እና ጥር 1 ቀን ሪፖርት አድርገው ትምህርት እንዲጀምሩ ተወስኗል፡፡ የህክምና ተማሪዎቹ ደግሞ በመቐለ ዩኒቨርስቲ አይደር ካምፓስ እንደሚገቡም ነው የተገለጸው፡፡ የሳይንስና ከፍተኛ…

አምባሳደር ዘነቡ ታደሰ በአጊቱ ጉደታ ግድያ ዙሪያ ከአካባቢው ባለሥልጣናት ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጣሊያን የኢትዮጵያ አምባሳደር ዘነቡ ታደሠ የተመራው ልዑክ በቅርቡ በድንገት በሰው እጅ ህይወቷ የተቀጠፈው ኢትዮጵያዊት አጊቱ ጉደታ ትኖርበት ወደነበረው አካባቢ በማቅናት በግድያዋ ዙሪያ ከአካባቢው ባለስልጣናት ጋር ውይይት አካሄደ። አምባሳደር…

በጅማ አዌቱ ወንዝ ዳርቻን ለማልማት የ600 ሚሊየን ብር የውል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅማ ከተማን ለሁለት አቋርጦ የሚያልፈው የአዌቱ ወንዝ ዳርቻን ለማልማት የ600 ሚሊየን ብር የውል ስምምነት ተፈረመ። የወንዝ ዳር ልማቱን በሚያከናውኑ በሳኢ መሀመድ፣ ሙስጠፋ ጀማልና ጥላሁን አበበ በተባሉ ሶስት የግንባታ ተቋራጮች የስራው ባለቤት…

በመተከል ዞን ማረሚያ ቤት ከሁለት ዓመታት በላይ ፍርድ ቤት ያልቀረቡ ተጠርጣሪዎች ተገኙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተቋቋመው የተቀናጀ ግብረ ኃይል በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ማረሚያ ቤት ባደረገው ጉብኝት ከሁለት ዓመታት በላይ ፍርድ ቤት ያልቀረቡ ተጠርጣሪዎችን አገኘ። ተጠርጣሪዎቹ ጉዳያቸው ታይቶ በሶስት…

በምርጫ ቦርድ ረቂቅ መመሪያዎች ላይ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በምርጫ ቦርድ ረቂቅ መመሪያዎች ላይ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ውይይት አካሄደ፡፡ የቦርዱ ሰበሳቢ ብርቱካን ሚደቅሳ የፓርቲዎቹን መገኘት አመስግነው፤ ፓርቲዎቹ በረቂቅ መመሪያዎቹ ላይ ያላቸውን ገንቢ አስተያየቶች…

ሩሲያ በትግራይ ክልል የተጎዱ መሰረተ ልማቶችን ለመጠገን በሚደረገው ጥረት ድጋፍ እንደምታደርግ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌት ተረኪን ሃገራቸው በትግራይ ክልል የተጎዱ መሰረተ ልማቶችን ወደ ስራ ለመመለስ በሚደረገው ጥረት ድጋፍ እንደምታደርግ አስታወቁ፡፡ አምባሳደሩ መንግስት በትግራይ ክልል ያካሄደውን ህግ የማስከበር እና የህልውና…

በደብረ ማርቆስ ከተማ በተከሰተ የእሳት አደጋ በ48 የንግድ ሱቆች ላይ ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር በተነሳ የእሳት አደጋ በ48 የንግድ ሱቆች ላይ ጉዳት መድረሱን ፖሊስ አስታወቀ። የከተማ አስተዳደሩ ፖሊስ ጽህፈት ቤት ሃላፊ ዋና ኢንስፔክተር አጃናው አዲስ  የእሳት አደጋው የደረሰው በጉልት ገበያ አዳራሽ መሆኑን…

የተማሪዎችን የፈጠራ ውጤቶች በአግባቡ መምራት የሚያስችል ረቂቅ መመሪያ ተዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር በሳይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በምህንድስና፣ በጥበብና ሂሳብ ዘርፍ የሚቀርቡ የተማሪዎችን የፈጠራ ስራዎች ከዚህ በፊት ከነበረው አሰራር ይበልጥ አጠናክሮ ለማስቀጠል ረቂቅ መመሪያ ማዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡ መመሪያው ተወዳዳሪዎች…

የዲክኒል – ዳጉር መንገድን ከ43 ሚሊየን ዶላር በላይ በሆነ ወጪ ለመገንባት ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን የዲክኒል - ዳጉር መንገድን ከ43 ሚሊየን ዶላር በላይ የኮንትራት ዋጋ የዲዛይንና የግንባታ ስራ ለማከናወን ከጂቡቲ ወደቦች ኮሪደር ጋር ተፈራረመ፡፡ የኮንትራት ስምምነቱን የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን…

በአዲስ አበባ 4ኛው የብስክሌተኞችና እግረኞች ቀን በመጪው እሁድ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ 4ኛው የብስክሌተኞችና እግረኞች ቀን በመጪው እሁድ በተለያዩ መርሃ ግብሮች እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡ መርሃ ግብሩ የትራንስፖርት ቢሮ ከትራንስፖርት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ነው ያዘጋጀው ተብሏል፡፡ በየወሩ በ4ኛው ሳምንት…