በደብረ ብርሀን ከተማ በ2 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር የተገነባው ቦርት ማልት ብቅል ፋብሪካ ስራ ጀመረ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደብረ ብርሀን ከተማ በ2 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር የተገነባው ቦርት ማልት ብቅል ፋብሪካ ዛሬ ብቅል ማምረት ጀመረ፡፡
በፈረንሳይ ባለሀብቶች የተገነባው ፋብሪካው በዓመት 60 ሺህ ቶን ብቅል የማምረት አቅም አለው ተብሏል፡፡
የአማራ ክልል…