በምስራቅ ሀረርጌ ዞን 16 ሺህ አባ ወራዎች ከፀሐይ ብርሃን ሚመነጭ ኤሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚ ሆኑ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምስራቅ ሀረርጌ ዞን የሚኖ ከተማ 16 ሺህ አባ ወራዎች ከፀሐይ ብርሃን ሚመነጭ ኤሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚ መሆናቸው ተገለጸ።
ከዞኑ ዋና ከተማ ሐረር ከ250 ኪሎ ሜትሮች ርቀት ላይ በምትገኘው የሚኖ ከተማ አገልግሎት የጀመረው የፀሐይ ኃይል…