በክልሎቹ አዋሳኝ የሚከሰቱ ግጭቶችን በመፍታት የህዝቦችን አብሮነት ለማጠናከር እየተሰራ መሆኑ ነው ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በኦሮሚያና ሱማሌ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች አልፎ አልፎ የሚከሰቱ ግጭቶችን በመፍታት የህዝቦችን ወንድማዊ ግንኙነት ለማጠናከር እየተሰራ መሆኑን የአስተዳደርና ጸጥታ አካላት አስታወቁ፡፡
በክልሎቹ አጎራባች ወረዳዎች የሚገኙ የአስተዳደርና የፀጥታ…