የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በቤት ልማት እና ተግዳሮት ላይ ያተኮረ የፓናል ውይይት እያካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የ50ኛ ዓመት ምስረታ በዓሉን ምክንያት በማድረግ በቤት ልማት እና ተግዳሮት ላይ ያተኮረ የፓናል ውይይት እያካሄደ ነው።
ኮርፖሬሽኑ የ50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል በተለያዩ መርሐ ግብሮች እያከበረ ሲሆን÷ በዛሬው…