የመሪዎች ጉባኤ ሀገራት ከፉክክር ይልቅ በመተጋገዝ ላይ የተመሰረተ እና አብሮ የማደግ እሴት የሚዳብርበት ነው – አቶ ጌታቸው ረዳ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 24ኛው የኮሜሳ መሪዎች ጉባኤ ሀገራት ከፉክክር ይልቅ በመተጋገዝ ላይ የተመሰረተ እና አብሮ የማደግ እሴት የሚዳብርበት ነው አሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር አቶ ጌታቸው ረዳ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…