Fana: At a Speed of Life!

የብላቴ በረሃ የሰው ልጅ በርትቶ ከሰራ ምን ሊያመጣ እንደሚችል ያመላክታል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብላቴ በረሃ የሰው ልጅ በርትቶ ከሰራ ምን ሊያመጣ እንደሚችል ያመላክታል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በብላቴ ወንዝ አካባቢ የተከናወነ የፍራፍሬ ልማትን የጎበኙ ሲሆን÷ የዛሬ ሦስት ዓመት ገደማ ወደ ብላቴ…

ትምህርት በአንድ ሀገር ሁለንተናዊ እድገት…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ትምህርት በአንድ ሀገር ሁለንተናዊ እድገትና ግጭቶችን በውይይት የመፍታት ባህል እንዲዳብር ከፍተኛ ሚና አለው አሉ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህር እና ተመራማሪ ጌትነት ታደለ (ፕ/ር)። ተመራማሪው ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ ትምህርት…

በወለጋ አካባቢ ያየናቸው የልማት ስራዎች ሀገራችንን ለመቀየር የሚያስችሉ ስራዎች ማሳያ ናቸው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በወለጋ አካባቢ ያየናቸው የልማት ስራዎች ሀገራችንን ለመቀየር የሚያስችሉ ስራዎች ማሳያ ናቸው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ የወለጋ ዞኖች ያደረጓቸውን የልማት…

የሌላን ሀገር እጅ የማየት ምዕራፍ እየተዘጋ ነው – አቶ ሽመልስ አበዲሳ

‎አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቡሳ ጎኖፋ እየተሰሩ በሚገኙ ስራዎች የሌላን ሀገር እጅ የማየት ምዕራፍ እየተዘጋ ነው አሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አበዲሳ። ርዕሰ መስተዳድሩ የቡሳ ጎኖፋ ኦሮሚያ የተቀናጀ የምግብ ኢንዱስትሪ ግንባታ ማስጀመሪያ መርሐ…

በገጠር ኮሪደር መርሐ ግብር የአርሶና አርብቶ አደሮችን ሕይወት የመቀየር ሥራ በመስፋፋት ላይ ይገኛል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

‎አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በገጠር ኮሪደር መርሐ ግብር የአርሶ እና አርብቶ አደሮችን ሕይወት የመቀየር ሥራ በመላው ሀገራችን በመስፋፋት ላይ ይገኛል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ በምስራቅ…

የካቲት 12 ለኢትዮጵያ ራስን ፈጽሞ መስጠት ምንጊዜም የማይጠፋ የሀሳብ እቶን መሆኑን ያሳየንበት ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎የካቲት 12 የሰማዕታት መታሰቢያ ቀን ለኢትዮጵያ ራስን ፈጽሞ መስጠት ምንጊዜም የማይጠፋ የሀሳብ እቶን እና የማይበርድ የመንፈስ ሙቀት መሆኑን ያስመሰክርንበት ነው አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ። ‎ፕሬዚዳንት ታዬ በማሕበራዊ ትስስር ገፃቸው÷…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የቡሳ ጎኖፋ ኦሮሚያ የተቀናጀ የምግብ ኢንዱስትሪ ግንባታ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የቡሳ ጎኖፋ ኦሮሚያ የተቀናጀ የምግብ ኢንዱስትሪ ግንባታ አስጀምረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ ዛሬ ያስጀመርነው የቡሳ ጎኖፋ ኦሮሚያ የተቀናጀ የምግብ ኢንዱስትሪ…

አርሰናል ከዎልቭስ ጋር አቻ ተለያየ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አርሰናል ከሜዳው ውጭ ከዎልቭስ ጋር ባደረገው ጨዋታ 2 ለ 2 አቻ ተለያይቷል። የሊጉ መሪ አርሰናል በቡካዮ ሳካ እና ሂንካፒ ግቦች 2 ለ ዐ ሲመራ ቢቆይም፥ በሊጉ መጨረሻ ደረጃ ላይ ለሚገኘው ዎልቭስ ቡዪኖ እና ካላፊዮሪ…

የፆም የጤና ጥቅሞች…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታዮች እና በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ ከፍተኛ ትኩረት የሚሰጣቸው የጾም ወቅቶች ላይ እንገኛለን። ፆም በበርካታ ሕዝቦች የሚከወን እና በተለይም በሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቶች ላይ ከፍተኛ ስፍራ…

አስተማማኝ የሳይበር ደኅንነት ስርዓት ለዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂን ስኬታማ ለማድረግ አስተማማኝ የሳይበር ደኅንነት ስርዓት መገንባት ወሳኝ ነው አሉ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር (ኢመደአ) ዋና ዳይሬክተር ትዕግስት ሃሚድ። የመንግሥት አገልግሎቶች በዘመናዊ…