የሀገር ውስጥ ዜና ፀሎተ ሐሙስ በተለያዩ መንፈሳዊ ክንውኖች እየተካሄደ ነው Adimasu Aragawu Apr 9, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፀሎተ ሐሙስ ሥነ ሥርዓት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅድስት ስላሴ ካቴድራል የሃይማኖት አባቶች እና ምዕመናን በተገኙበት እየተካሄደ ነው። የሰሙነ ሕማማት 4ኛ ቀን የሆነው ፀሎተ ሐሙስ በዛሬው ዕለት በቤተክርስቲያኗ አድባራትና…
የሀገር ውስጥ ዜና የቡሩንዲ ፕሬዚዳንት ኤቫሪስቴ ንዳይሺሚዬ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ Adimasu Aragawu Apr 9, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቡሩንዲ ፕሬዚዳንትና የወቅቱ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር ኤቫሪስቴ ንዳይሺሚዬ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል። ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አቀባበል…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለጽሕፈት ቤታቸው ሠራተኞች እና ጽሕፈት ቤቱ ለሚያሳድጋቸው ሕጻናት ማዕድ አጋሩ Adimasu Aragawu Apr 9, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለጽሕፈት ቤታቸው ሠራተኞች እና ጽሕፈት ቤቱ ለሚያሳድጋቸው ሕጻናት ማዕድ አጋርተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ መጪውን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ነው ዛሬ ጠዋት ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው የጠቅላይ ሚኒስትር…
ፋና ስብስብ ጸሎተ ሐሙስ – ኢየሱስ ክርስቶስ ትኅትና፣ ፍቅር እና ዝቅ ማለትን ያስተማረበት Adimasu Aragawu Apr 9, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዛሬ የሰሙነ ሕማማት አራተኛው ዕለት ጸሎተ ሐሙስ ነው፡፡ ዕለቱ ኢየሱስ ክርስቶስ ከደቀ መዛሙርቱ ጋር የመጨረሻውን እራት የበላበት እና እግራቸውን በትሕትና ያጠበበት ነው፡፡ ቀኑ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እና የኢትዮጵያ…
የሀገር ውስጥ ዜና በክልሉ የትንሳዔ በዓል የፍጆታ ምርቶች እጥረት እንዳይከሰት አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል Adimasu Aragawu Apr 8, 2026 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መጪውን የትንሳኤ በዓል ተከትሎ የፍጆታ ምርቶች ላይ እጥረት እንዳይከሰት አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል አለ የክልሉ ንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ። የቢሮ ኃላፊ አቶ ታሪኩ አካሉ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ ከበዓሉ…
ፋና ስብስብ ምክረ አይሁድ – የሰሙነ ሕማማት 3ኛው ቀን Adimasu Aragawu Apr 8, 2026 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዐቢይ ጾም የመጨረሻው ሳምንት ሰሙነ ሕማማት የሚል ስያሜ ያለው ሲሆን÷ የኢየሱስ ክርስቶስ ሕማም የሚታሰብበት ሳምንት ነው። ካህናትና ምዕመናን በቤተክርስቲያናት ቅጥር ግቢ በመገኘት የሕማሙን ነገር የሚያወሳውን ዜማ ያዜማሉ፤ "ግብረ ሕማም"…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ዓለምን ከጫና ያወጣው የተኩስ አቁም ስምምነት Adimasu Aragawu Apr 8, 2026 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን እና አሜሪካ ያደረጉትን የሁለት ሳምንት የተኩስ አቁም ስምምነት ተከትሎ የተለያዩ የዓለም ሀገራት ደስታቸውን እየገለጹ ነው፡፡ የዓለምን አኮኖሚ እና ፖለቲካ ጫና ውስጥ የከተተው የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት 36 ቀናትን ተሻግሮ ምሽት ላይ…
ፋና ስብስብ ሰሙነ ሕማማት – የመንፈሳዊ ሀብት መገኛ Adimasu Aragawu Apr 7, 2026 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዐቢይ ጾም የመጨረሻው ሣምንት ሰሙነ ሕማማት (የሕማማት ሣምንት) ይባላል፡፡ ዛሬ የሰሙነ ሕማማት ሣምንት ሁለተኛ ቀን ሲሆን፥ ሣምንቱ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እና የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን ዘንድ…
የሀገር ውስጥ ዜና ምክር ቤቱ የተሻሻለውን የባለብዙ ተዋንያን የግብርና ኤክስቴንሽን አገልግሎትና አስተዳደር አዋጅን አጸደቀ Adimasu Aragawu Apr 7, 2026 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተሻሻለውን የባለብዙ ተዋንያን የግብርና ኤክስቴንሽን አገልግሎትና አስተዳደር አዋጅን በሙሉ ድምፅ አጽድቋል። 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 14ኛ መደበኛ ስብሰባውን ዛሬ አካሂዷል።…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ታዬ በአምባሳደር ቆንጂት ሥነ ጊዮርጊስ ሕልፈት የተሰማቸውን ኀዘን ገለጹ Adimasu Aragawu Apr 7, 2026 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በአምባሳደር ቆንጂት ሥነጊዮርጊስ ሕልፈት የተሰማቸውን ኀዘን ገልጸዋል። ፕሬዚዳንቱ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት የኀዘን መልዕክት÷ አምባሳደር ቆንጂት ሥነጊዮርጊስ በማረፋቸው ጥልቅ ኀዘን ተሰምቶኛል ነው…