ሁለንተናዊ ትብብር የኢትዮ-ቻይና አጋርነት የጀርባ አጥንት ነው – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁለንተናዊ ትብብር የኢትዮ-ቻይና አጋርነት የጀርባ አጥንት ነው አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት።
አገልግሎቱ የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ የኢትዮ-ቻይና የንግድ ልውውጥ ከ13 ቢሊየን ዶላር መብለጡን አመላክቷል።…