Fana: At a Speed of Life!

ትራምፕ ከኢራን ጋር በሚደረገው ድርድር ተደራዳሪ ቡድናቸው እንዳይቸኩል አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከኢራን ጋር በሚደረገው ድርድር ተደራዳሪ ቡድናቸው በችኮላ እንዳይስማማ አስጠነቀቁ። ፕሬዚዳንት ትራምፕ ከኢራን ጋር እየተደረገ የሚገኘው ድርድር በተደራጀ ሁኔታ እና መፍትሔ በሚያመጣ መልኩ እየተደረገ መሆኑን…

ሁላችንም ከመለያየት ይልቅ አብሮነት ላይ ማተኮር ይኖርብናል – ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁላችንም ከጥላቻ ንግግር ይልቅ የሐሳብ የበላይነት፤ ከመለያየት ይልቅ አብሮነት ላይ ማተኮር ይኖርብናል አሉ የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ዋና ጸሐፊ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ። የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ “ሃይማኖታዊ ዕሴቶቻችን…

አዲስ አበባን የጤና ቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግ በግሉ ዘርፍ አበረታች ስራ እየተሰራ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባን የጤና ቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግ በመንግሥት ብቻ ሳይሆን በግሉ ዘርፍም አበረታች ስራ እየተሰራ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ ዛሬ ኒዩክለስ…

በአሜሪካ እና ኢራን መካከል የተደረሰው ረቂቅ የሰላም ስምምነት ለሆርሙዝ ሰርጥ ደኅንነት…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ እና ኢራን መካከል የተደረሰው ረቂቅ የሰላም ስምምነት በሆርሙዝ ሰርጥ መርከቦች በነጻነት እንዲተላለፉና በኢራን ላይ የተጣሉ ማዕቀቦች በሂደት እንዲነሱ የሚያስችል ነው፡፡ እንዲሁም ስምምነቱ የተባበሩት መንግሥታት ዓለም አቀፍ ህጎችን…

እውነትን የመግለጽ እና ብሔራዊ ጥቅምን ማስገንዘብ የመገናኛ ብዙኃን ኃላፊነት ነው – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እውነትን የመግለጽ እና ብሔራዊ ጥቅምን ማስገንዘብ የመገናኛ ብዙኃን ኃላፊነት ነው አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት። አገልግሎቱ ያወጣው መግለጫ ሙሉ መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል። መገናኛ ብዙኃን የዲሞክራሲ ሥርዐት ግንባታ አስቻይ…

ፌደራል ፖሊስ ዓለም የደረሰበትን ቴክኖሎጂ በመታጠቅ አቅሙን አሳድጓል – ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ዓለም የደረሰበት የዘመኑን ቴክኖሎጂ በመታጠቅ አቅሙን አሳድጓል አሉ የተቋሙ ጠቅላይ አዛዥ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል፡፡ 117ኛው የኢትዮጵያ ፖሊስ ምስረታ ቀን በኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ እየተከበረ ነው።…

አሜሪካ ለዩክሬን የ108 ነጥብ 1 ሚሊየን ዶላር ወታደራዊ መሳሪያ ሽያጭ ልትፈጽም ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ የ108 ነጥብ 1 ሚሊየን ዶላር የሚያወጡ የዩክሬንን አየር መከላከያ ሥርዓት የሚያጠናክሩ እና ተያያዥ የድጋፍ መሳሪያዎችን ለመሸጥ አጸደቀች። የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት እንዳስታወቀው÷ የወታደራዊ ቁሳቁስ ሽያጩ ኤችኤደብሊውኬ…

የራሱን ታሪክ የደገመው አርሰናል…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አርሰናል በስፔናዊው አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ እየተመራ የ2025/26 የውድድር ዓመት የሊጉ ሻምፒዮን መሆኑ ይታወቃል፡፡ ባለፉት ሦስት የውድድር ዓመታት በሊጉ ሁለተኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው አርሰናል በዚህ ዓመት ሻምፒዮን በመሆን ከዚህ ቀደም ራሱ…

በሀረሪ ክልል ቅርሶችን በማልማትና በመንከባከብ ከዘርፉ የሚገኘውን ጥቅም ለማሳደግ በትኩረት ተሰርቷል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀረሪ ክልል ቅርሶችን በማልማትና በመንከባከብ ከዘርፉ የሚገኘውን ጥቅም ለማሳደግ የተለያዩ ሥራዎች ተሰርተዋል አለ የክልሉ ባህል፣ ቅርስና ቱሪዝም ቢሮ። በቢሮው የቅርስ ዳይሬክተር አሚር ረመዳን (ኢ/ር) እንዳሉት÷ በክልሉ ባለፉት ዓመታት…

ከንቲባ አዳነች 44 የመኖሪያ ቤቶችና ሱቆች ያሉትን ባለአምስት ወለል ህንጻ ለተጠቃሚዎች አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ 44 የመኖሪያ ቤቶች እና ሱቆች ያሉትን ባለአምስት ወለል ህንጻ ለተጠቃሚዎች አስተላልፈዋል። ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ዛሬ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ገብስ…