የሀገር ውስጥ ዜና በፍትሐዊነት መጠቀምን መርሕ ያደረገ ዲፕሎማሲ Adimasu Aragawu Jun 18, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዲፕሎማሲ ብሔራዊ ጥቅም እና ሀገራዊ ክብርን ከፍ አድርጎ ማሳየት የሚቻልበት ጥበብ ነው። የዲፕሎማሲ ስራ እርዳታ እና ብድር ለማግኘት ሲባል የሚከወን ሳይሆን የመደራደር አቅምን ከፍ በማድረግ ያለንን የማሳየት አቅም እና ተደማጭነትን መፍጠር መሆን…
የሀገር ውስጥ ዜና ሠራዊቱ ዘመኑ ከደረሰበት የቴክኖሎጂ ምጥቀት ጋር ራሱን እያዋሃደ ነው – ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ Adimasu Aragawu Jun 18, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሳይበር ጥቃትን በመከላከል ሀገራዊና ተቋማዊ ዲጂታል ሃብቶችን ነቅቶ መጠበቅ ዘመኑ የሚጠይቀው ሥራ ነው አሉ የአየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ። የመከላከያ ሳይበር ማዕከል ያሰለጠናቸውን መሰረታዊ የሳይበር ሰልጣኞች በዛሬው…
ፋና ስብስብ የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 የድምጻውያን የፍፃሜ ውድድር የፊታችን ቅዳሜ ይካሄዳል Adimasu Aragawu Jun 18, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ላለፉት 3 ወራት በጠንካራ ፉክክር ሲካሄድ የቆየው የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 የድምጻውያን ውድድር የፊታችን ቅዳሜ ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ፍፃሜውን ያገኛል። በፍፃሜ ውድድሩ ዳንኤል አለልኝ፣ የአብስራ ገዛኸኝ፣ ኤልያስ ገዛኸኝ እና ቃለአብ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኮሚሽኑ አሉታዊ ተፅዕኖዎችን በመመከት በነጻነት ሥራውን እየከወነ ነው – መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) Adimasu Aragawu Jun 18, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የውስጥና የውጭ አሉታዊ ተፅዕኖዎችን በመመከት በነጻነት እየከወነ ነው አሉ የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)፤ ዋና ኮሚሽነሩ ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ ኮሚሽኑ ሀገራዊ የምክክር ሂደቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና ለጎረቤት ሀገራት ቅድሚያ የሰጠው የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ… Adimasu Aragawu Jun 18, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፈጣን እና ተለዋዋጭ በሆነው የዓለም አቀፍ ፖለቲካ ውስጥ የአንድ ሀገር የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ስኬት የሚለካው ከሩቅ ወዳጆቿ ይልቅ ከቅርብ ጎረቤቶቿ ጋር ባላት ትስስር ነው። ኢትዮጵያ የምትከተለው ለጎረቤት ሀገራት ቅድሚያ የመስጠት የዲፕሎማሲ ስትራቴጂ…
ስፓርት በዓለም ዋንጫ የጋሪ ሊንከርን ክብረ ወሰን የተጋራው ሃሪ ኬን… Adimasu Aragawu Jun 18, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እንግሊዛዊው የፊት መስመር ተጫዋች ሃሪ ኬን በዓለም ዋንጫ ውድድር በርካታ ግቦችን በማስቆጠር የሀገሩን ልጅ ጋሪ ሊንከር ክብረ ወሰን ተጋርቷል፡፡ በአሜሪካ፣ ሜክሲኮ እና ካናዳ አዘጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የ2026 የዓለም ዋንጫ የምድብ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ተምሳሌት ያደረገው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር Adimasu Aragawu Jun 16, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ ዐሻራ ሀገራዊ ንቅናቄ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ከማረጋገጥ እና ብልጽግናን ከማምጣት የረጅም ጊዜ ሀገራዊ ሕልም ጋር በቀጥታ የተቆራኘ አንኳር ጉዳይ ነው። የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ደረጃ አርዓያ ያደረገ እና…
የሀገር ውስጥ ዜና የእንግሊዝ መንግሥት የአቪዬሽን ዘርፉን ለማዘመን ያደረገው የቴክኖሎጂ ድጋፍ የጋራ ደኅንነትን ለማረጋገጥ ያግዛል – ሲሳይ ቶላ (ዶ/ር) Adimasu Aragawu Jun 16, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንግሊዝ መንግሥት የአቪዬሽን ዘርፉን ለማዘመን ያደረገው የቴክኖሎጂ ድጋፍ የጋራ ደኅንነትን ለማረጋገጥ ያግዛል አሉ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ጀነራል ሲሳይ ቶላ (ዶ/ር)። የእንግሊዝ መንግሥት የአቪዬሽን ዘርፉን…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት 8 ነጥብ 6 ሚሊየን ዜጎች ይሳተፋሉ Adimasu Aragawu Jun 16, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በዘንድሮ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት 8 ነጥብ 6 ሚሊየን ዜጎች ይሳተፋሉ አለ የክልሉ ሴቶች፣ ወጣቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ወ/ሮ ብርቱካን ሲሳይ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት÷ የወጣቱን ሰብዕና በመገንባት…
ፋና ስብስብ የአርቲስት ሰማኸኝ በለው ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ Adimasu Aragawu Jun 16, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አንጋፋው የባሕል ሙዚቃ አቀንቃኝ አርቲስት ሰማኸኝ በለው (ሰሜ ባላገሩ) ሥርዓተ ቀብር በዛሬው ዕለት ተፈጽሟል፡፡ ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው ባደረበት ሕመም በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ በትናንትናው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል፡፡ ድምጻዊው ለሕዝብ…