ቢዝነስ የውጭ ምንዛሪ ምንጭ እየሆነ የመጣው የሮዝመሪ ቅመም … Adimasu Aragawu Nov 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሮዝመሪ ቅመም የውጭ ምንዛሪ ምንጭ እየሆነ መጥቷል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ ኡስማን ሱሩር ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷…
የሀገር ውስጥ ዜና በድሬዳዋ ከተማ ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የፍሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያና ማስወገጃ ሊገነባ ነው Adimasu Aragawu Nov 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የድሬዳዋ ከተማ የፍሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያና ማስወገጃ ግንባታ ለማከናወን ስምምነት አድርጓል፡፡ ሚኒስቴሩ ስምምነት ያደረገው ከዮት ኮንስትራክሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር ጋር ነው፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት አንገት የሚያስደፋ ታሪክ ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ Adimasu Aragawu Nov 3, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት ሁላችንንም አንገት የሚያስደፋ ጥቁር ታሪክ ነው አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ። በሀገር መከላከያ ሠራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት የተፈፀመበት 5ኛ ዓመት "እንዳይደገም ፤…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ የአርበኞች ሀገር ናት – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ Adimasu Aragawu Nov 3, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ኢትዮጵያ የአርበኞች ሀገር ናት፤ መከላከያ ሰራዊት የአባቶቹን አርበኝነት ነው የወረሰው አሉ። ፊልድ ማርሻሉ ይህንን ያሉት በሀገር መከላከያ ሠራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት የተፈፀመበት…
የሀገር ውስጥ ዜና የትግራይ ሕዝብ ሕወሓት በሰሜን ዕዝ ላይ በፈጸመው ጥቃት አዝኗል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ Adimasu Aragawu Nov 3, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትግራይ ክልል ሕዝብ ሕወሓት በሰሜን ዕዝ ላይ በፈጸመው ጥቃት አዝኗል አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ። በሀገር መከላከያ ሠራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት የተፈፀመበት 5ኛ ዓመት "እንዳይደገም ፤ መቼም…
ፋና ስብስብ ያልተዘመረላቸው ጀግኖች… Adimasu Aragawu Nov 3, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፀሐይ መሸ ደህና እደሩ ብላ ቦታውን ለጽልመት ትታ ሄዳለች፤ ከአድማሱ ስር ደግሞ ከአንዲት ድክም ካለች ጎጆ ውስጥ የሚወጣው ጭስ ይትጎለጎላል። በዚህች ትንሽዬ ደሳሳ ጎጆ ውስጥ በሦስት ጉልቻ ላይ ተጥዳ የምትንተከተከውን ሽሮ እናት ዓይኖቿን ከጭሱ…
የሀገር ውስጥ ዜና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የመኸር ሰብሎችን የመሰብሰብ ስራ እየተከናወነ ነው Adimasu Aragawu Nov 3, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ በ2017/18 የመኸር ወቅት ሰብሎችን የመሰብሰብ ስራ ተጀምሯል አለ። የክልሉ ግብርና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የእርሻ ልማት ዘርፍ ኃላፊ አቶ አድማሱ አወቀ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በመኸር ወቅት 763 ሺህ 424…
ስፓርት ሀዋሳ ከተማ እና ሸገር ከተማ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ Adimasu Aragawu Nov 3, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ4ኛ ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ እና ሸገር ከተማ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል። ቀን 10 ሰዓት ላይ አዲስ አበባ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ሸገር ከተማ ቅዱስ ጊዮርጊስን 1 ለ 0 አሸንፏል። ያሬድ መኮንን…
ስፓርት ኢትዮጵያ መድን ሀድያ ሆሳዕናን አሸነፈ Adimasu Aragawu Nov 3, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ4ኛ ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ኢትዮጵያ መድን ሀድያ ሆሳዕናን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል። በአዲስ አበባ ስታዲየም ላይ በተካሄደው ጨዋታ የኢትዮጵያ መድንን የማሸነፊያ ግብ አለን ካይዋ እና ዳግም ንጉሤ (በራሱ መረብ)…
የሀገር ውስጥ ዜና መንግሥት ብሔራዊ ጥቅም እንዲከበር ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ነው – አቶ ከበደ ዴሲሳ Adimasu Aragawu Nov 3, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት የሀገሪቱ ብሔራዊ ጥቅም እንዲከበር ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ነው አሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ከበደ ዴሲሳ። ሚኒስትር ዴኤታው ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት÷ የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ማስጠበቅ…