Fana: At a Speed of Life!

ሶማሊያ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ስትራቴጂያዊ አጋርነት አጠናክራ ትቀጥላለች – የሶማሊያ ፕሬዚዳንት

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሶማሊያ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ስትራቴጂያዊ አጋርነት አጠናክራ ትቀጥላለች ሲሉ የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ ማህሙድ ገለጹ፡፡ የሥራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁት በሶማሊያ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር አብዱልፈታህ አብዱላሂ ሀሰን በሶማሊያው…

የቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተርሚናል 1 የማሻሻያ ግንባታው ተጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የሀገር ውስጥ በረራ የመንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል ሲካሄድለት የነበረው የማሻሻያ ግንባታ ተጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ። የመንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል አንድ በግንባታ ላይ በነበረበት ወቅት የሀገር…

የ“ኢትዮጵያ ታምርት” ሀገራዊ ንቅናቄ በጅግጅጋ ከተማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ”ኢትዮጵያ ታምርት” ሀገራዊ ንቅናቄ በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የክልሉ ርዕሠ-መሥተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ፣ ምክትል ርዕሠ-መሥተዳድር አቶ ኢብራሂም ኡስማን፣ የክልሉ የብልጽግና ፓርቲ ጽኅፈት ቤት ኃላፊ…

በ2023 መባቻ የአውሮፓ ሀገራት ያልተለመደ ሙቀት እያስተናገዱ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በያዝነው የፈረንጆቹ ዐዲስ ዓመት በርካታ የአውሮፓ ሀገራት ያልተለመደ ሙቀት እያስተናገዱ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በአውሮፓ ያልተለመደው የጥር ወር ሙቀት መመዝገብ የጀመረው ሰሞኑን አሜሪካ በከባድ ቅዝቃዜ ተመትታ ከ60 በላይ ሰዎች ሕይወታቸውን ካጡ…

በሦሥት ዘርፎች የተሠማሩ ደላሎች ፈቃድ እንዲሰረዝ አድርጌያለሁ – የንግድና ቀጣናዊ ትሥሥር ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሦሥት ዘርፎች የተሠማሩ ደላሎች ፈቃድ እንዲሰረዝ ማድረጉን የንግድና ቀጣናዊ ትሥሥር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በእህል ፣ በቁም እንስሳት እና በአትክልት እና ፍራፍሬ የተሰማሩ የ8 ሺህ 517 ደላሎችን ፈቃድ ነው ሚኒስቴሩ እንዲሰረዝ ያደረገው፡፡…

የፌደራል የመሬት ባንክና ልማት ኮርፖሬሽን ከኢትዮ-ኢንጂነሪንግ ጋር በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን ሥምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል የመሬት ባንክ ልማት ኮርፖሬሽን እና ኢትዮ-ኢንጂነሪንግ ግሩፕ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶችን በጋራ ለማከናወን የሚያስችላቸውን ሥምምነት ተፈራረሙ። ሥምምነቱን የፌደራል የመሬት ባንክ ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር ሌንሳ መኮንንና…

ከአገልግሎት ውጪ በሆኑ ቁርጥራጭ ብረታ ብረቶች ፣ ተሽከርካሪዎችና ማሽነሪች ሽያጭ ላይ የዋጋ ማሻሻያ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአገልግሎት ውጪ በሆኑ ቁርጥራጭ ብረታ ብረቶች፣ ተሽከርካሪዎችና ማሽነሪዎች ሽያጭ ላይ የዋጋ ማሻሻያ መደረጉን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የብረት አምራች ፋብሪካዎች የግብአት እጥረትን ለመቅረፍ የገንዘብ ሚኒስቴር እና የማዕድን ሚኒስቴር በጋራ…

ዕሴት የተጨመረበት የውጭ ንግድ ደረጃ ያለውን ቡና በሀገር ውስጥ በውጭ ምንዛሬ ለመሸጥ የሚያስችል ረቂቅ መመሪያ ወጣ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ዕሴት የተጨመረበት የውጭ ንግድ ደረጃ ያለውን ቡና በሀገር ውስጥ በውጭ ምንዛሬ ለመሸጥ የሚያስችል ረቂቅ የአፈጻጸም መመሪያ አወጣ፡፡ ረቂቅ መመሪያው ለተጨማሪ ግብዓት ይፋ የተደረገው በቡና ግብይትና ጥራት ቁጥጥር…

625 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 625 ኢትዮጵያውያን በዛሬው ዕለት ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ከተመላሾቹ ውስጥ 613 ወንዶች፣ 9 ሴቶች፣ 3 ህፃናትና እድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች እንደሚገኙ ተገልጿል፡፡…

በሶሪያ የሠፈሩ የቱርክ ወታደሮች ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ ሥምምነት ላይ ተደረሰ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሞስኮ የተካሄደውን የሦስትዮሽ ውይይት ተከትሎ ቱርክ ወታደራዊ ኃይሏን ከሰሜን ሶሪያ ግዛት ሙሉ በሙሉ ለማስወጣት መስማማቷ ተገለጸ፡፡ ወታደሮቹ ከቀጣናው ሙሉ በሙሉ እንዲወጡ ሥምምነት ላይ የተደረሰው ቱርክ ፣ሶሪያ እና ሩሲያ በሽብርተኝነት እና…