የሀገር ውስጥ ዜና በደቡብ ጎንደር በጦርነቱ የወደሙ ተቋማት መልሶ ግንባታ መርሐ-ግብር ተጀመረ Alemayehu Geremew Dec 28, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ደቡብ ጎንደር ዞን በጦርነቱ የወደሙ ተቋማት መልሶ ግንባታ መርሐ-ግብር ተጀመረ፡፡ የአማራ ክልል ርዕሠ-መስተዳድር ይልቃል ከፋለ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ጦርነት አውዳሚና አጥፊ መሆኑን ገልጸው ኢትዮጵያ ጦርነት ውስጥ የገባችው…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ሩሲያ የነዳጅ ዋጋ ጣሪያ ለቆረጡ ሀገራት ነዳጅ እንዳይሸጥ አገደች Alemayehu Geremew Dec 28, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ የነዳጅ ዋጋ ጣሪያቸውን ለቆረጡ ምዕራባውያን ሀገራት ነዳጅ እንዳይሸጥ የሚያግድ ውሳኔ አሳለፈች፡፡ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን የነዳጅ ዋጋ ጣሪያ ለቆረጡ ሀገራት ነዳጅ እንዳይሸጥ የሚያግደው የውሳኔ አዋጅ ላይ ፈርመዋል። ፕሬዚዳንቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና በትግራይ ክልል የተለያዩ ከተሞች ሕዝባዊ ውይይቶች እየተካሄዱ ነው Alemayehu Geremew Dec 27, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በትግራይ ክልል የተለያዩ ከተሞች ሕዝባዊ ውይይቶች እየተካሄዱ ነው። በውይይቶቹ የሠላም ስምምነቱን ተከትሎ የተገኙ ለውጦችና ውስንነቶች ላይ ምክክር ተደርጓል። በአክሱምና አድዋ ከተሞች እየተደረጉ ባሉ ምክክሮች የፌደራል መንግስቱ ወደ ከተሞች…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ አምባሳደሮች የመከላከያ ሚኒስቴርን እና የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደርን ጎበኙ Alemayehu Geremew Dec 21, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ የኢትዮጵያ አምባሳደሮች የመከላከያ ሚኒስቴርን እና የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደርን ጎበኙ፡፡ አምባሳደሮቹ በመከላከያ ሚኒስቴር በነበራቸው ጉብኝት ሚኒስቴሩ ባካሄደው ሪፎርም በቅርብ ጊዜ ያልነበሩ አደረጃጀቶችን…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ የምግብና የሥርዓተ-ምግብ ደኅንነትና ዋሥትና እየተሻሻለ መጥቷል – አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ Alemayehu Geremew Dec 21, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ የምግብና የሥርዓተ-ምግብ ደኅንነትና ዋሥትና እየተሻሻለ መምጣቱን የኢትዮጵያ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ተናገሩ፡፡ አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ለዕመርታው መመዝገብ የሚመለታቸው የሥራ ኃላፊዎች ርብርብ እንዲሁም…
ስፓርት በፕሪሚየር ሊጉ አዳማ ከተማ ድል ቀንቶታል Alemayehu Geremew Dec 21, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ13ኛ ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አዳማ ከተማ ድል ቀንቶታል። ዛሬ ከድሬዳዋ ከተማ ጋር የተጫወተው አዳማ ከተማ 2 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል። ለአዳማ ከተማ ቢኒያም አይተን ዊሊያም ሰለሞን የድል ጎሎቹን አስቆጥረዋል።
የሀገር ውስጥ ዜና የምዕራብ ዕዝ የሠራዊት አባላት በገንዘብ እና በጉልበት ኅብረተሰቡን እየደገፉ መሆኑ ተገለጸ Alemayehu Geremew Dec 21, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ዕዝ የሠራዊት አባላት በገንዘብ እና በጉልበት ኅብረተሰቡን እየደገፉ እንደሚገኝ የዕዙ የሚዲያ እና ሕዝብ ግንኙነት ክፍል አስታወቀ። የዕዙ ሠራዊት አባላት በ2015 ኅዳር ወር ብቻ 41 ሔክታር ማሳ ላይ የሚገኝ የአቅመ ደካማ…
ቴክ ኤሎን መስክ ከትዊተር ሥራ አሥፈጻሚነት እንደሚለቁ ገለፁ Alemayehu Geremew Dec 21, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ትዊተርን በ44 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር የገዛው ቢሊየነር ኤሎን መስክ ከማህበራዊ ሚዲያው ዋና ስራ አስፈፃሚነት እንደሚለቁ አስታወቁ። ኤሎን መስክ የኃላፊነት ቦታቸውን የሚያስረክቡት በትዊተር ገጻቸው ላይ “ራሴን ከሥራ አሥፈጻሚነት ቦታ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኅገ ወጥነት ሲዘዋወር የነበረ 4 ኪሎ ግራም “ማግናታይት” የተባለ ማዕድን ተያዘ Alemayehu Geremew Dec 21, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በህገ ወጥነት ሲዘዋወር የነበረ አራት ኪሎ ግራም የሚመዝን ማግናታይት የተባለ ማዕድን በሀረር ከተማ መያዙን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በድሬድዋ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት በደረሰው መረጃ እና በተደረገ የክትትል በሀረር ከተማ ማእድኑን ሲያዘዋውሩ…
የሀገር ውስጥ ዜና በበጀት ዓመቱ ከቡና 2 ቢሊየን ዶላር ለማግኘት ታቅዶ እየተሠራ ነው ተባለ Alemayehu Geremew Dec 20, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮ በጀት ዓመት 360 ሺህ ቶን ቡና በመላክ እስከ 2 ቢሊየን ዶላር ገቢ ለማግኘት ዕቅድ ተይዞ እየተሠራ መሆኑን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተርና የግብይት ዘርፍ ኃላፊ ሻፊ…