Fana: At a Speed of Life!

ተመድ የታዳጊ ሀገራትን የብዝኀ ሕይወት ጥበቃ ለመደገፍ የ20 ቢሊየን ዶላር የድጋፍ ረቂቅ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ) ተመድ ለብዝኀ-ሕይወት ጥበቃ ይውል ዘንድ ለታዳጊ ሀገራት የሚሰጠውን የገንዘብ ድጋፍ በዓመት ቢያንስ ወደ 20 ቢሊየን ዶላር እንዲያድግ የሚጠይቅ ረቂቅ አቀረበ፡፡ ተመድ ያቀረበው ረቂቅ በኢኮኖሚ የበለጸጉ ሀገራት ከፈረንጆቹ 2025 ጀምሮ የሚተገብሩት…

ሙስናን በተቀናጀ መንገድ በመከላከል የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥ በልዩ ትኩረት ይሰራል – የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሙስናን በተቀናጀ መንገድ በመከላከል የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥ በልዩ ትኩረት እንደሚሰራ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ። የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር እንዳሉት የሙስናና የሌብነት ተግባራትን በተቀናጀ መንገድ በመከላከል የህግ…

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአሜሪካ ቆይታ የኢትዮጵያን የዲፕሎማሲ አቅም ያሳደገ ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአሜሪካ የነበራቸው ቆይታ የኢትዮጵንያ የዲፕሎማሲ አቅም ያሳደገ እንደነበር የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መግለጫ…

ከ141 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጉምሩክ ኮሚሽን ከኅዳር 30 እስከ ታኅሥሥ 6 ቀን 2015 ዓ.ም ባደረገው ክትትል ከ141 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዙን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ባደረገው ክትትል 81 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚገመት የገቢ…

መንግስት የፕሪቶሪያውን ስምምነት ከዳር ለማድረስ የጀመራቸውን እንቅስቃሴዎች ሁሉን አካላት ባሳተፈ መልኩ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በፕሪቶሪያው የተደረሰውን ስምምነት ከዳር ለማድረስ የጀመራቸውን እንቅስቃሴዎች ሁሉን አካላት ባሳተፈ መልኩ አጠናክሮ እንደሚቀጥል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ በሰጡት መግለጫ፥…

የሀገር ውስጥ ገቢ ለማሳደግና ለልማት የሚውሉ ወጪዎችን ለመሸፈን የጋራ ርብርብ ያስፈልጋል – ገንዘብ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር ውስጥ ገቢ ለማሳደግና ለልማት የሚውሉ ወጪዎችን ለመሸፈን የጋራ ርብርብ እንደሚያስፈልግ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ ተናገሩ፡፡ የኢፌዴሪ ገንዘብ ሚኒስቴር ፣ ልማት ሚኒስቴር እንዲሁም የገቢዎች ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶች ከክልል…

የደጎዲያ ጎሳ ባህላዊ መሪ ወባር አብዲሌ ወባር አብዲ የሰላም የክብር ሚዳሊያ ርክክብ በጅግጅጋ እየተካሔደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደጎዲያ ጎሳ ባህላዊ መሪ ወባር አብዲሌ ወባር አብዲ የሰላም የክብር ሚዳሊያ ርክክብ ሥነ-ሥርአት በጅግጅጋ ቤተ መንግሥት እየተካሄደ ነው። በሥነ-ሥርዓቱ ላይ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድ፣ ከጎረቤት ኬንያና ሶማሊያ የመጡ…

በአማራ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ፎረም መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 23ኛው በአማራ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ፎረም መካሄድ ጀመረ። ጉባኤው "ጠንካራ አጋርነት ለመልሶ መቋቋም፣ መልሶ ግንባታና ለሁለንተናዊ ዕድገት" በሚል መሪ ቃል ነው በጎንደር ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት እየተካሄደ የሚገኘው።…

ፕሬዚዳንት ሣኅለ ወርቅ የአፍሪካ ሰብዓዊ ኤጀንሲን ለማቋቋም ስላለው ጥረት መከሩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለ ወርቅ ዘውዴ የአፍሪካ ሰብዓዊ ኤጀንሲን ለማቋቋም ስላለው ጥረት ለአፍሪካ ኅብረት እና ለተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ዳይሬክተር ጋር መክረዋል፡፡ ፕሬዚዳንቷ ÷ በአፍሪካ የሥነ-ሕዝብ ዕድገት ፣ እንዲሁም በትምህርትና በጤናው…

አሜሪካ ዕገዳ ለጣለችባቸው የቻይና ገቢ ምርቶች ፍቃድ ልትሠጥ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ወደ ሀገሯ እንዳይገቡ ስትል ዕገዳ ለጣለችባቸው የቻይና ምርቶች ዝርዝር ፍቃድ ልትሠጥ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የገቢ ንግድ ዕግዱ የሚነሳው የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ከቻይናው አቻቸው ሺ ጂንፒንግ ጋር በቅርበት ለመሥራት ፍላጎት ማሳየታቸውን…