Fana: At a Speed of Life!

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በዘላቂ የልማት ግቦች ላይ የሚሠራ የልኅቀት ማዕከል ሊያቋቁም ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ዘላቂ የልማት ግቦች እንዲሳኩ በጥናትና ምርምር የሚደግፍ የልኅቀት ማዕከል ለማቋቋም እንቅስቃሴ መጀመሩን ገለጸ። ማዕከሉ በዘላቂ ልማት ግቦች አስተዳደር ላይ ትኩረት ያደረገው ፕሮጀክት አካል እንደሆነም አመልክቷል።…

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር እና የኢፌዲሪ ሀገር መከላከያ ሠራዊት የሥራ ኃላፊዎች ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር እና የኢፌዲሪ ሀገር መከላከያ ሠራዊት የሥራ ኃላፊዎች ተወያይተዋል። ሁለቱ ተቋማት የዓለም አቀፍና የሀገር አቀፍ የቀይ መስቀል መርኅዎችን መሠረት በማድረግ አብሮ ለመሥራት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ፍሬያማ ዉይይት…

ኤርትራ እና ኬንያ በንግድ ፣ ኢንቨስትመንት እንዲሁም ያለ ቪዛ በሀገራቱ መንቀሳቀስ በሚቻልባቸው ማዕቀፎች ላይ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ኤርትራ እና ኬንያ በንግድ ፣ ኢንቨስትመንት እንዲሁም የሁለቱ ሀገራት ሕዝቦች ያለ ቪዛ በሀገራቱ መንቀሳቀስ በሚችሉባቸው ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸው ተገለጸ፡፡ የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ እና የኬንያው አቻቸው ዊሊያም ሩቶ የሁለትዮሽ…

በዓባይ ጉዳይ ኢትዮጵያ ለዓለም አቀፍ ኅጎች እና ሥምምነቶች ተገዢ ናት – በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በአባይ ጉዳይ ኢትዮጵያ ለዓለም አቀፍ ኅጎች እና ሥምምነቶች በቁርጠኝነት እንደምትገዛ በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር አስታወቁ፡፡ አምባሳደር ጀማል በከር ኢትዮጵያን ባገለለ መልኩ የሚካሄዱ ማናቸውም ዓይነት የሌሎች የወንዙ ተጠቃሚ…

ከ103 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የጉምሩክ ኮሚሽን ከኅዳር 23 እስከ 29 ቀን 2015 ባደረገው ክትትል ከ103 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዙን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ዕቃዎቹን የያዘው በተለያዩ ቅርንጫፍ ጽኅፈት ቤቶች መሆኑንም በገፁ ባወጣው መረጃ…

ሰዋሰው መልቲ ሚዲያ የሞባይል መተግበሪያ ከሙዚቃ ባለሙያዎች ጋር መሥራት የሚያስችለውን ሥምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “ሰዋሰው” መልቲ ሚዲያ የሞባይል መተግበሪያ ከሙዚቃ ባለሙያዎች ጋር መሥራት የሚያስችለውን ሥምምነት ተፈራርሟል፡፡ አንጋፋዋን ድምጻዊት ማሪቱ ለገሰን ጨምሮ ቴዎድሮስ ካሳሁን፣ ካሙዙ ካሳ፣ አብነት አጎናፍር፣ ግርማ ተፈራ፣ ሔኖክ አበበ፣ ራሄል ጌቱ፣…

ቻይና እና ሳዑዲ ዓረቢያ በመከላከያ ዘርፍ ያላቸውን ግንኙነት ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና እና ሳዑዲ ዓረቢያ በመከላከያ እና ኢነርጂ ዘርፍ ያላቸውን ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ተስማምተዋል፡፡ በሳዑዲ ዓረቢያ የስራ ጉብኝት እያደረጉ የሚገኙት የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ÷ ከሀገሪቱ ንጉስ ሠልማን ቢን አብዱል አዚዝ አል ስዑድ…

ለሰላም ስምምነቱ ትግበራ በቁርጠኝነት እየተሠራ መሆኑን የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግስትና ህወሓት መካከል ለተደረሰው የሰላም ስምምነት ትግበራ በቁርጠኝነት እየተሠራ መሆኑን የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ተናገሩ፡፡ እንዲሁም አሸባሪው የሸኔ ቡድን ከጊዜ ወደ ጊዜ የተለያዩ ጥቃቶችን እየፈፀመ እንደሚገኝ የገለጹት…

ኢትዮጵያና ሩሲያ ኢኮኖሚያዊ ትብብራቸውን ለማሳደግ በቁርጠኝነት እንደሚሠሩ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ሩሲያ ኢኮኖሚያዊ ትብብራቸውን ለማሳደግ በቁርጠኝነት እንደሚሠሩ አስታወቁ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የሩሲያ ፌዴሬሽን ልዑካን ቡድን በኢትዮ-ሩሲያ የጋራ ሚኒስትሮች ኮሚሽን መሪ የሆኑትን ኤቭጄኒ…

የአሜሪካ የትራንስፖርት ደኅንነት የኢትዮጵያን የበረራ ደኅንነት አጠባበቅ አደነቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ የትራንስፖርት ደኅንነት አስተዳደር ምክትል ረዳት ኃላፊ ካሪግ ሊየንስ የኢትዮጵያን የበረራ ደኅንነት አጠባበቅ አደነቁ፡፡ ካሪግ ሊየንስ እና የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ጀነራል ሲሳይ ቶላ ከበረራ ደኅንነት ጋር…