ዓለም አቀፉን የምጣኔ ሐብት ቀውስ ለመቋቋም ኢትዮጵያ በግብርና፣ በውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትና ቁጠባ ላይ ማተኮር አለባት
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩሲያና ዩክሬን ጦርነት ምክንያት የተፈጠረውን ዓለም አቀፍ የምጣኔ ሐብት ቀውስ ለመቋቋም ኢትዮጵያ በግብርና፣ በውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትና በቁጠባ ላይ ማተኮር እንዳለባት ዓለም አቀፍ የቢዝነስ አማካሪ የሆኑት ዶክተር አህመድ አብዱራህማን ተናገሩ።…