Fana: At a Speed of Life!

ብልፅግና በሚያካሂደው ጉባዔ ለሃገርና ህዝብ ችግሮች ዘላቂ መፍትሄ የሚያስቀምጡ ውሳኔዎችን ሊያሳልፍ ይገባል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልፅግና ፓርቲ በሚያካሂደው ጉባዔ ለሚስተዋሉ የሃገርና ህዝብ ችግሮች ዘላቂ መፍትሄ የሚያስቀምጡ ውሳኔዎችን ሊያሳልፍ ይገባል ሲሉ ምሁራን ገለጹ፡፡ ፓርቲው በጉባዔው ለሰላምና ደህንነት ብሎም ህዝብን ለምሬት ለዳረጉ የኑሮ ውድነትና ለብልሹ አሰራሮች…

የደቡብ አፍሪካ ኤ ኤን ሲ ፓርቲ ተወካዮች በብልፅግና ፓርቲ ጉባኤ ለመታደም አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ አፍሪካ “የአፍሪካ ናሽናል ኮንግረስ”) ፓርቲ ተወካዮች በብልፅግና ፓርቲ አንደኛ ጠቅላላ ጉባኤ ለመታደም ዛሬ ማምሻውን አዲስ አበባ ገብተዋል። የፓርቲው ብሔራዊ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል ፕሮፌሰር ኢቅባል ጃዝብሃይ እና የፓርቲው ዋና…

በጅቡቲ ‘ፒፕልስ ራሊ ፎር ፕሮግረስ’ ፓርቲ ዋና ፀሐፊና የሀገሪቱ የገንዘብና ኢኮኖሚ ሚኒስትር ኢልያስ ሙሳ ዳዋሌህ የተመራ ልዑክ በብልፅግና ፓርቲ ጉባኤ…

የጅቡቲ ‘ፒፕልስ ራሊ ፎር ፕሮግረስ’ ፓርቲ ዋና ፀሐፊና የሀገሪቱ የገንዘብና ኢኮኖሚ ሚኒስትር ኢልያስ ሙሳ ዳዋሌህ የተመራ ልዑክ ከነገ ጀምሮ በሚካሄደው የብልፅግና ፓርቲ 1ኛ ጠቅላላ ጉባኤ ለመታደም አዲስ አበባ ገብቷል። ከዋና ፀሐፊው ጋር የፓርቲው ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልና የሀገሪቱ የቀድሞ…

በኢትዮጵያ የፀሃይ ሃይል ፓርክን ማስፋፋት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ትዝታ ሙሉጌታ ከዓለም አቀፉ ታዳሽ የፀሃይ ኃይል ኅብረት ልዑካን ቡድን ጋር መከሩ፡፡ አምባሳደር ትዝታ ኅብረቱ በኢትዮጵያ ከሚፈጽመው ተልዕኮ ጋር በተገናኘ ከልዑካን ቡድኑ ጋር ውይይት አካሂደዋል፡፡ ታዳሽ…

የብልጽግና ፓርቲ አንደኛ ጉባኤ የቅድመ ጉባኤ መድረክ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሶስት ቀናት በአዳማ ከተማ ሲካሄድ የነበረው የብልጽግና ፓርቲ አንደኛ ጉባዔ የቅድመ ጉባኤ መድረክ በዛሬው ዕለት ተጠናቋል፡፡ በማጠቃለያ መድረኩ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ደመቀ መኮንን ከዚህ ቀደም በሀገራችን የሰራነውን…

ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኢትዮጵያ ከፊንላንድ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኢትዮጵያ ከፊንላንድ አምባሳደር ሆሎፔነን ኦቲ ጋር ተወያዩ። ሚኒስትሩ የፊንላንድ መንግስት በትምህርት ጥራት ማረጋገጫ ፕሮግራም እና በልዩ ፍላጎት አካታች ትምህርት ላይ እያደረገ ላለው ድጋፍ ምስጋና…

በጂቡቲ የኢትዮጵያ ኮሙኒቲ ማኅበር የ82 ሺህ 610 የአሜሪካ ዶላር ቦንድ ግዢ ፈፀመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጂቡቲ የኢትዮጵያ ኮሙኒቲ ማኅበር ለታላቁ የሕዳሴ ግድብ የ82 ሺህ 610 የአሜሪካ ዶላር ቦንድ ግዢ ፈፀመ፡፡ ማኅበሩ የዳሴ ግድብ የመጀመሪያው ዙር የኃይል ማመንጨት ማብሰሪያ መካሄዱን ተከትሎ ከፍተኛ ደስታ የተሰማው መሆኑን በመግለጽ የ82 ሺህ…

የወልዲያ ዩኒቨርሲቲ ከመጋቢት 5 ቀን ጀምሮ የመማር ማስተማር ሥራውን ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ቡድን ውድመት ደርሶበት የነበረው የወልዲያ ዩኒቨርሲቲ ከመጋቢት 5 ቀን ጀምሮ ከ3 ሺህ 600 በላይ ተማሪዎችን ተቀብሎ የመማር ማስተማር ሥራውን እንደሚቀጥል ገለጸ። የዩኒቨርሲቲው አካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዚዳንት ዶክተር ሱልጣን…

ብልጽግና ፓርቲ ነገ በሚጀምረው ጉባኤው የኢትዮጵያውያንን ሁለንተናዊ ብልጽግና የሚያረጋግጡ ውሳኔዎች እንደሚተላለፉ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 1፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ ነገ በሚጀምረው ጉባኤ የኢትዮጵያውያንን ሁለንተናዊ ብልጽግና የሚያረጋግጡ ውሳኔዎች ይተላለፍበታል አለ። ጉባኤውን አስመልክቶ የፓርቲው የህዝብና ዓለም አቀፍ ግኑኝነት ዘርፍ ሀላፊ ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ መግለጫ ሰጥተዋል። ዶክተር ቢቂላ…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ የሥራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁትን በኢትዮጵያ የኤርትራ አምባሳደር አሰናበቱ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የሥራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁትን በኢትዮጵያ የኤርትራ አምባሳደር ሰመረ ርዕሶምን አሰናበቱ። ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ አምባሳደሩ ባለፉት ሶስት አመታት የሁለቱን አገራት ግንኙነት ለማጠናከር ላደረጉት አስተዋጽኦ…