የሞጆ ከተማ አስተዳደር በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች 2 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሞጆ ከተማ አስተዳደር በምሥራቅ ሐረርጌ ዞን በተከሰተው ድርቅ ለተጎዱ ወገኖች 2 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የምግብ እህል ድጋፍ አደረገ።
ድጋፉን የሞጆ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ፀጋዬ ተክለሃና ለምሥራቅ ሐረርጌ ዞን አስተዳዳሪ…