በሳዑዲ አረቢያ በእስር ላይ የሚገኙ ዜጎችን በአጭር ጊዜ ውስጥ ለመመለስ እየተሠራ ነው – አምባሳደር ሌንጮ ባቲ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በእስር ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደ አገራቸው ለመመለስ ከአገሪቱ መንግሥት ጋር በቅርበት እየተሠራ መሆኑን በሳዑዲ ዓረቢያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ።
በሳዑዲ ዓረቢያ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር…