በዳባት በህዝብ መገልገያ ቦታዎች ተጠልለው የነበሩ ኤርትራውያን ስደተኞች ወደ አለም ዋጭ መጠለያ ካምፕ ተዛወሩ
አዲስ አበበ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ዳባት ከተማ በህዝብ መገልገያ ቦታዎች ተጠልለው የነበሩ 1 ሺህ 400 የኤርትራ ስደተኞች ወደ አለም ዋጭ የመጠለያ ካምፕ መዛወራቸው ተገለጸ፡፡
ስደተኞቹ ከሐምሌ 13 ቀን 2021 ዓ.ም. ጀምሮ በዳባት ከተማ በሦስት የህዝብ መገልገያ…