Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ሬድዋን የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይን መልዕክት ለፓኪስታኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ኢምራን ካህን የተላከን መልዕክት አቅርበዋል። በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን የሚመራው ልዑክ በፓኪስታን እያደረገ በሚገኘው ይፋዊ…

250 ኩንታል ሀሺሽ ተወገደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በስምንት ወራት ውስጥ 250 ኩንታል የሀሺሽ ምርት ማስወገዱን የምዕራብ አርሲ ዞን ፀጥታና አስተዳደር አስታወቀ። በገጠር ገበሬ ማኅበር እና በከተማ ውስጥ በየጥሻው በስፋት የሚመረተው የሀሺሽ ምርት የሽያጭ ሰንሰለቱ እስከ ኬንያ ድረስ መሆኑን…

የኑሮ ውድነት፣ ሥራ አጥነትና መሰል የህዝብ ጥያቄዎችን መከታተል የምክር ቤቶች ሃላፊነት ሊሆን ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኑሮ ውድነቱን ጨምሮ ህዝቡ የሚያነሳቸውን የተለያዩ ጥያቄዎች ምክር ቤቱ ሃላፊነት ወስዶ ምላሽ እንዲሰጥባቸው እንዲከታተሉ የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ፋንቱ ተስፋዬ አሳሰቡ። የአማራ ክልል ምክር ቤት እና በስሩ የሚገኙ ምክር ቤቶች የ6…

ታላቁ የሕዳሴ ግድብ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት መጀመሩን አስመልክተው ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ምን አሉ ?

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ዛሬ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨቱን አስመልክተው ሰፊ ሽፋን ሰጥተውታል። ቢቢሲ፣ አልጀዚራ እና ፍራንስ 24፤ አህራም ኦንላይን ፣ ሲ ጂ ቲ ኤን ና ሮይተርስ የኢትዮጵያ…

ዩኒሴፍ በጋምቤላ ክልል በጎርፍ ለተጎዱ ወገኖች ከ13 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት የሕጻናት መርጃ ድርጅት በጋምቤላ ክልል ባለፈው ክረምት በጎርፍ ለተጎዱ ወገኖች ከ13 ሚሊየን ብር በላይ የጥሬ ገንዝብ ድጋፍ አደረገ። በጋምቤላ የተራድኦ ድርጅቱ ተጠሪ ዶክተር አብዱልሀቅ ዋሂድ እንደገለጹት፥ ዩኒሴፍ ድጋፉን…

6ኛው የአውሮፓ ኅብረት – አፍሪካ ኅብረት ጉባዔ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው የአውሮፓ ኅብረት - አፍሪካ ኅብረት ጉባዔ በቤልጂየም ብራሰልስ ተጀምሯል፡፡ ጉባዔው ዛሬ እና ነገ የሚካሄድ ሲሆን የሁለቱ ህብረቶች አባል ሀገራት መሪዎች እየተካፈሉ ነው፡፡ በጉባዔው መሪዎቹ የላቀ ብልጽግና እውን…

በእነ ጄኔራል ታደሰ ወረደ የክስ መዝገብ የተከሰሱ 74 ተከሳሾች ላይ የተመሰረተውን ክስ ለመስማት ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጄኔራል ታደሰ ወረደ እና ሌተናል ጄኔራል ጻድቃን ገ/ትንሳኤን ጨምሮ በ74 ተከሳሾች ላይ የተመሰረተውን የዐቃቢ ሕግ ክስ ለመስማት ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ፡፡ በእነ ጄኔራል ታደሰ ወረደ የክስ መዝገብ የተከሰሱት የህውሓት ወታደራዊ ቡድን አመራርና አባላት…

ኢጋድ በምስራቅ አፍሪካ ተጨባጭ የኢኮኖሚ ትሥሥር ዕውን ለማድረግ ይሠራል-ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) በቀጠናው ተጨባጭ የኢኮኖሚ ትሥሥር ዕውን ለማድረግ እንደሚሠራ የድርጅቱ ዋና ጸሃፊ ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ ተናገሩ። ዋና ጸሃፊው በብራስልስ በተካሄደው የአፍሪካ ቀንድ የሚኒስትሮች ኢኒሼቲቭ ስብሰባ…

በአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ የታየው መተባበር በሌሎችም ዘርፎች ሊደገም ይገባል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን በአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ያሳዩትን መተባበርና አንድነት በልማት እንዲሁም በሌሎች ዘርፎች ሊደግሙት ይገባል ሲሉ የፖለቲካ ሳይንስ ምሁራን ገለጹ። ማኅበረሰቡ የአካባቢውን ሠላም እና ደህንነት ለማስጠበቅም ያሳየው ተሞክሮ ልምድ…

የዓለም ጤና ድርጅት የመጀመሪያውን 10 ሜትሪክ ቶን የመድሐኒት እና የሕክምና ቁሳቁሶች አቅርቦት መቀሌ አደረሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት ከ33 ነጥብ 5 ሜትሪክ ቶን የመድሐኒት እና የሕክምና ቁሳቁሶች አቅርቦት ውስጥ የመጀመሪያውን 10 ሜትሪክ ቶን ወደ ትግራይ ማድረሱን ገለጸ፡፡ አቅርቦቱ በተባበሩት መንግስታቱ የሰብዓዊ ዕርዳታ አቅርቦት ጫኝ አውሮፕላን የሁለት ጊዜ…