Fana: At a Speed of Life!

አዲስ መኪና ለመረከብ ቅድመ ክፍያ ብንፈጽምም የውሃ ሽታ ሆኖ ቀረ – የአዲስ አበባ ላዳ ሹፌሮች

አዲስ አበባ፣የካቲት 2፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአራት ወራት ጊዜ ውስጥ አዲስ መኪና ለመረከብ ለ “ኢ ኤል አውቶ መኪና አስመጪ ድርጅት” 20 በመቶ ቅድሚያ ክፍያ ብንከፍልም መኪኖቹን ባለመረከባችን ቤተሰቦቻችን ለችግር ተጋልጠዋል ሲሉ የቀድሞ የላዳ ሹፌሮች ቅሬታ አሰሙ፡፡ ለበርካታ ዓመታት በመዲናዋ…

በደቡብ ክልል ባለፋት 6 ወራት የተመዘገበው የወባ በሽታ ታማሚዎች ቁጥር 23 በመቶ ጨምሯል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ባለፋት 6 ወራት የተመዘገበው የወባ በሽታ ታማሚዎች ቁጥር በ23 በመቶ መጨመሩን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡ ቢሮው በዛሬው ዕለት የ6 ወራት የጤና ፕሮግራሞች ዘርፍ ዕቅድ አፈጻጸምን በወላይታ ሶዶ ከተማ እየገመገመ ነው፡፡…

በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 12ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ መካሄድ ይጀምራሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 12ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ በድሬዳዋ ስታዲየም መካሄድ ይጀምራሉ፡፡ በዚህ መሰረትም ፋሲል ከነማ እና አዳማ ከተማ ቀን 10 ሰዓት ላይ በድሬዳዋ ስታዲየም ጨዋታቸውን የሚያካሂዱ ይሆናል፡፡ የባለፈው ዓመት…

ህወሓት በአማራ እና አፋር ክልሎች በኤሌክትሪክ መሠረተ ልማቶች ላይ ከ 1 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ውድመት አድርሷል

አዲስ አበባ፣የካቲት 2፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በአማራ እና በአፋር ክልሎች በሚገኙ የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማቶች ላይ ከ 1 ቢሊየን 644 ሚሊየን ብር በላይ ውድመት ማድረሱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ሞገስ መኮንን…

በጦርነት የተጎዳው ምጣኔ ሐብት እንዲያገግምና የኑሮ ውድነቱ እንዲረጋጋ የኅብረት ሥራ ማኅበራትን ማጠናከር እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 9ኛው ሀገር አቀፍ የኅብረት ሥራ ኤግዚቢሽን እና ባዛር "የኅብረት ሥራ ግብይት ለሠላምና ለተረጋጋ ገበያ" በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ ነው። መርሀ- ግብሩ ከዛሬ ጀምሮ እስከ የካቲት 7 ይቆያልም የተባለ ሲሆን የመርሃ ግብሩ አካል የሆነ ሲምፖዚየም…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋና መስሪያ ቤት አዲሱ ሕንጻ የፊታችን እሁድ ይመረቃል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋና መስሪያ ቤት አዲሱ ሕንጻ የፊታችን እሁድ እንደሚመረቅ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቤ ሳኖ ገለጹ፡፡   የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የ80 ዓመት የምስረታ በዓሉንና የዋና መስሪያ ቤት…

የኮምቦልቻ ሆስፒታል ወደ አገልግሎት መመለሱ ለተገልጋዮች እፎይታን ፈጥሯል – ጤና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነት ምክንያት ንብረቶቹ የወደሙበትና የተዘረፉበት የኮምቦልቻ አጠቃላይ ሆስፒታል የሕክምና አገልግሎት መስጠት መጀመሩ ለተገልጋዮች እፎይታ እንደፈጠረላቸው ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በጦርነቱ ወቅት ከፍተኛ ጉዳት…

በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ለወረቀት ማምረቻነት የሚያገለግል “ፐልፕ” ያመረቱ ተማሪዎች የሥራ ፈጠራ ውድድርን አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የኬሚካል ምህንድስና ሴት ተማሪዎች የፍራፍሬ እና ሌሎች የዕፀዋት ተረፈ ምርቶችን በመጠቀም ለወረቀት መስሪያ የሚሆን “ፐልፕ” በማምረት በስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር በተዘጋጀው የስራ ፈጠራ ውድድር ላይ የ245…

በጋምቤላ ቦንጋ ፖሊስ ማሠልጠኛ ማዕከል ሠልጣኞች የጤና እክል ገጥሟቸዉ እንደነበር ተገለፀ

አዲስ አበባ፣የካቲት 1፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በጋምቤላ ክልል በቦንጋ ፖሊስ ማሠልጠኛ ማዕከል ሠልጣኞች የሆኑ 130 የሚጠጉ የልዩ ኃይል አባላት የጤና እክል ገጥሟቸው እንደነበር የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቡላ ኡቦንግ ÷ ሠሰልጣኞቹ የገጠማቸው የጤና እክል…

በኅብረቱ ጉባኤ ላይ መሪዎች የአፍሪካን አንድነት የሚያጠናክሩ ሃሳቦችን አንስተዋል- አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኅብረቱ ጉባዔ ላይ መሪዎች የአፍሪካን አንድነት የሚያጠናክሩና በአህጉሪቱ ላይ የሚታዩ የተዛቡ ትርክቶችን ለመቀየር የሚያስችሉ ሃሳቦችን ማንሳታቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ተናገሩ። በኅብረቱ ጉባኤ ላይ በመሪዎች…