አዲስ መኪና ለመረከብ ቅድመ ክፍያ ብንፈጽምም የውሃ ሽታ ሆኖ ቀረ – የአዲስ አበባ ላዳ ሹፌሮች
አዲስ አበባ፣የካቲት 2፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአራት ወራት ጊዜ ውስጥ አዲስ መኪና ለመረከብ ለ “ኢ ኤል አውቶ መኪና አስመጪ ድርጅት” 20 በመቶ ቅድሚያ ክፍያ ብንከፍልም መኪኖቹን ባለመረከባችን ቤተሰቦቻችን ለችግር ተጋልጠዋል ሲሉ የቀድሞ የላዳ ሹፌሮች ቅሬታ አሰሙ፡፡
ለበርካታ ዓመታት በመዲናዋ…