አፍሪካ የኃይል አቅርቦት እጥረቷን ለመቅረፍ ወደ ኒውክሌር የኃይል አማራጭ ማማተር አለባት ተባለ
አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለማችን የነዳጅ እና የኃይል አማራጭ ኢንዱስትሪዎች እያደጉ ቢመጡም አፍሪካ ግን እስከ አሁን በኃይል አቅርቦት እጥረት መመታቷ ነው የተገለጸው፡፡
ከ600 ሚሊየን በላይ የአፍሪካ ህዝቦች የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት እንደማያገኙ እና በጨለማ…