Fana: At a Speed of Life!

የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ለ5 ከተሞችና ለ6 የፌደራል ተቋማት ፖርታሎችን አልምቶ አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ለጅግጅጋ፣ ሀረር፣ ጋምቤላ፣ ጅማ ፣ ሆሳዕና ከተሞች እና ለስድስት የፌደራል ተቋማት ፖርታሎችን አልምቶ አስረከቧል፡፡ ፖርታል የለማላቸው የፌደራል ተቋማት፥ የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር፣ ኢንዱስትሪ…

ተቀዳሚ ሐጂ ሙፍቲ እድሪስና የሥራ ሃላፊዎች በቦረና ድርቅ ያደረሰውን ጉዳት ተመለከቱ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እሥልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሐጂ ሙፍቲ እድሪስ፣ አምሳደሮች እና ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች በቦረና ዞን የሚገኙ በድርቁ የተጎዱ የኅብረተሰብ ክፍሎችን ጎብኝተው ድጋፍ አድርገዋል። ወደ ዞኑ ያቀናው ቡድን በአባ…

በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን ማፍሰስ የሚፈልጉ ዳያስፖራዎችን የሚያበረታታ ፎረም ተዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን እና የአዲስ አበባ ኢንቨስትመንት ቢሮ ጋር በመሆን በሀገሪቱ መዋዕለ ንዋያቸውን ማፍሰስ የሚፈልጉ ዳያስፖራ ባለሀብቶችን የሚያበረታታ እና ግንዛቤ የሚያሳድግ ፎረም አዘጋጁ። ሁለቱ ተቋማት በጋራ በሠጡት መግለጫ ፎረሙ…

በላልይበላ የገና በዓልን በድምቀት ለማክበር የሚያስችል የመሠረተ ልማት ዝርጋታ መጠናቀቁ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በታሪካዊቷ የላልይበላ ከተማ የገና በዓልን ባሕላዊና ሃይማኖታዊ ይዘቱን ጠብቆ በድምቀት ለማክበር የሚያስችል የመሰረተ ልማት ዝርጋታ መጠናቀቁን የአማራ ክልል ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ምክትል ሃላፊ ኤርሚያስ መኮንን እንደገለጹት ÷…

በምዕራብ ወለጋ ዞን 484 ተፋሰሶችን መሠረት ያደረገ የተፈጥሮ ሐብት ልማትና ጥበቃ ሥራ ተጀመረ

በምዕራብ ወለጋ ዞን 484 ተፋሰሶችን መሠረት ያደረገ የተፈጥሮ ሐብት ልማትና ጥበቃ ሥራ ተጀመረ በምዕራብ ወለጋ ዞን 484 ተፋሰሶችን መሠረት ያደረገ የበጋ ወቅት የተፈጥሮ ሐብት ልማትና ጥበቃ ሥራ መጀመሩን የዞኑ እርሻና ተፈጥሮ ሐብት ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ በዞኑ ዛሬ የተጀመረው የተፈጥሮ…

የኢትዮ-ሱዳን አጎራባች አካባቢዎችን ሠላም ለማረጋገጥ እና የንግድ ግንኙነትን ለማጠናከር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ-ሱዳንን ግንኙነት አጠናክሮ ለማስቀጠል በምዕራብ ጎንደር ዞን መተማ ዮሃንስ ከተማ አስተዳደር ፣ የምዕራብ ጎንደር ዞን እና የሱዳን ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት የእርስ በእርስ ግንኙነቶችን ለማጠናከር ውይይት ተካሄደ። የውይይቱ አጀንዳ…

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ሀገራዊ ሁኔታዎች ላይ እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከፍተኛ አመራሮች በሀገራዊ ወቅታዊ ሁኔታዎች ላይ እየተወያዩ ነው፡፡ ውይይቱ "በዘላቂ ድል ወደ ብልጽግና እንዲሁም የድህረ ጦርነት መዛነፎችና እርምቶች" በሚሉ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነው ተብሏል፡፡…

መቄዶኒያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ከ20 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

መቄዶኒያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ከ20 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መቄዶኒያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል በሽብር ቡድኑ ህወሃት ጥቃት ደርሶባቸው ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ20 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት…

ሀገራቱ የኑክሌር የጦር መሳሪያ ውድድር ላለማድረግ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አምስቱ የኒውክሌር ጦር መሣሪያ የታጠቁ ሀገራት ከሚያደርጓቸው የኒውክሌር የጦር መሣሪያ ውድድሮች እንደሚታቀቡ በጋራ ባወጡት መግለጫ አስታውቀዋል፡፡ ቻይና ፣ ሩሲያ፣ ፈረንሳይ፣ ብሪታንያ እና አሜሪካ የጸጥታው ምክር ቤት አባላት ሲሆኑ፥ የኒውክሌር…

የኅብረ ብሔራዊ ዘመቻ ድል ባለቤት ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ናቸው -ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ድል ለሁሉም” በሚል መሪ ቃል ላለፉት ሦስት ቀናት በአዳማ ከተማ ሲካሄድ የቆየው የአመራሮች ውይይት ተጠናቀቀ፡፡ በውይይቱ የአንድነትና የኅብረ ብሔራዊነት ዘመቻ ድል ባለቤት ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን መሆናቸውን የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት…