የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ከ3 ሺህ 500 በላይ አባወራዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የጤና መድህን አገልግሎት ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በሐረሪ ክልል ከ3 ሺህ 500 በላይ አባወራዎችን ለአንድ ዓመት የማኅበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን አገልግሎት ተጠቃሚ የሚያደርግ ሁለት ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡
በድጋፍ ርክክቡ ወቅት የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ኦርዲን…