Fana: At a Speed of Life!

የአውሮፓ ኅብረት እና አሜሪካ በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ላይ የሚያቀርቡት የመፍትሄ ሃሳብ ፖለቲካዊ ፍላጎታቸውን እንጂ እውነታውን ያገናዘበ አይደለም –…

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 21 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በናይጄሪያ የዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ተንታኝ ዶክተር ቤንጃሚን ኡጁማዱ በኢትዮጵያ በተከሰተው ጦርነት ላይ የአውሮፓ ኅብረት እና አሜሪካ አሳፋሪ ሰነዶችን ሲያቀርቡ መቆየታቸውን አመላክቷል፡፡ የአውሮፓ ኅብረት ሰነድ በአሸባሪው ህወሓት የተፈጸሙ…

በህወሃት የሽብር ቡድን የወደሙ አካባቢዎችን መልሶ ለመገንባት በመረባረብ ሊፈጠር የሚችልን ስራ አጥነት ማስቀረት ይግባል – አቶ ንጉሱ ጥላሁን

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር በተሻሻለው የኢንተርፕራይዞች ልማት ስትራቴጂ ላይ ሥልጠና መስጠት ጀመረ፡፡ ሥራ አጥነት ኢኮኖሚያዊ ፣ ማኅበራዊ እና በዜጎች ላይ ሥነ-ልቦናዊ ጫና የሚያስከትል በመሆኑ ችግሩን ለማቃለል የመርሃ ግብሩ ሰልጣኞች ስትራቴጂ፣…

የአውሮፓውን ቅኝ ገዢን ያሸነፈች ኢትዮጵያ ከውስጧ በተነሳ አሸባሪ አትፈርስም

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በፈረንጆቹ 1896 ጣሊያንን አድዋ ላይ በተካሄደው ጦርነት ያሸነፈች እና በአውሮፓ ኃይሎች ቅኝ ያልተገዛች ሀገር በመሆኗ በሀገሪቷ ውስጥ በተፈጠረ ግጭት ትፈርሳለች ብሎ ማሰብ ታሪኳን ወደ ኋላ ሄዶ ካለማየት የመጣ መሆኑን ቤንጃሚን ኡጁማዱ…

አንዳንድ ምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን ስለ ኢትዮጵያ የሚዘግቡበት ሁኔታ የተዛባ ነው – ጣሊያናዊቷ ጋዜጠኛ ፍራንቼስካ ሮቺን

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጣሊያናዊቷ ጋዜጠኛ ፍራንቼስካ ሮቺን አንዳንድ የምዕራባውያኑ መገናኛ ብዙኃን በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ የሚዘግቡበት ሁኔታ የተዛባ እና ለአንድ ወገን ያደላ መሆኑን ገለጹ፡፡ ፍራንቼስካ ከፋና ጋር በነበራቸው ቆይታ ÷ የምዕራባውያን መገናኛ…

የጉጂን ዞን ሠላም የሚያደፈርሱ የሸኔ አባላት በሠላም ኅብረተሰቡን እንዲቀላቀሉ አባገዳዎች ዳግም ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉጂን ዞን ሠላም የሚያደፈርሱ የአሸባሪው ሸኔ ቡድን አባላት በሠላም ኅብረተሰቡን እንዲቀላቀሉ የጉጂ አባ ገዳዎች ዳግም ጥሪ አቀረቡ፡፡ የጉጂ አባ ገዳዎች እንደገለጹት፥ የአሸባሪው ሸኔ አባላት በሠላም ወደ ኅብረተሰቡ እንዲቀላቀሉ ጥሪ የቀረበው…

የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ፋርማጆ ጠቅላይ ሚኒስትር ሮብሌን ከሥራ አገዱ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሞሀመድ ፋርማጆ ጠቅላይ ሚኒስትር ሞሀመድ ሁሴን ሮብሌ የህዝብ መሬት ለግል ጥቅም አውለዋል በሚል ክሥ እና በምርጫ ወቅት ባሳዩት ደካማ አፈጻጸም ከሥራ አግደዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ የተቀሩት ካቢኔዎቻቸው የተለመደ ሥራቸውን…

በምዕራብ ሐረርጌ በ18 የሸኔ የሽብር ቡድን አባላት ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ሐረርጌ ዞን 18 የሸኔ የሽብር ቡድን አባላት ላይ እርምጃ ተወሰደ፡፡ የሸኔ የሽብር ቡድን አባላቱ በምዕራብ ሐረርጌ ዞን በሚኤሶ ወረዳ የሽብር ተግባር ሊፈጽሙ ሲንቀሳቀሱ በአካባቢው የጸጥታና የኅብረተሰብ ተሳትፎ እስከ ጉቢ ቦርዶዴ ወረዳ…

አሜሪካ የግዳጅ ሥራን በዜጎቿ ላይ የምትተገብር ሀገር ናት – ቻይና

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ዜጎቿን አስገድዳ የምታሠራ ሀገር መሆኗን በቻይና የዢን ጂያንግ አስተዳደር ቃል-አቀባይ ዡ ጒይ ዢያንግ ገለጹ፡፡ ዡ ጒይ ዢያንግ ቤጂንግ በሠጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ÷ አሜሪካ በታሪኳ ለበርካታ መቶ ዓመታት በህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር፣ ዜጎች…

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ በበይነ መረብ የሚካሄደውን በትምህርት የወደፊት ጉዞ ላይ ያተኮረ ዓለም አቀፍ ውይይት አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ በሊቀ መንበርነት የሚመሩትን ዓለም አቀፍ ኮሚሽን ወክለው በዱባይ አዘጋጅነት በሚካሄደው ትምህርት ላይ ያተኮረ የበይነ መረብ ውይይት ላይ ሪፖርት አቅርበዋል፡፡ በሪፖርታቸውም የፊታችንን በጋራ እንሠራለን የሚል ይዘት…

ምዕራባውያን ቻይና እና ሩሲያ ላይ የሚያሳርፉትን ጫና እንዲያቆሙ ፑቲን ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሜር ፑቲን የቻይና እና የሩሲያ ዕድገት በምዕራባዊያኑ ፖለቲካዊ ጫና እንደማይደናቀፍ አስታወቁ፡፡ ፕሬዚዳንት ቭላድሜር ፑቲን፥ ቻይና እና ሩሲያ በጠፈር ምርምር፣ ሕክምና፣ ሣይንሥ እና በመከላከያው ዘርፍ የላቀ የንግድ ትብብር…