Fana: At a Speed of Life!

የሲዳማ ክልል ወጣቶችና ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች #በቃ በማለት ድምፃቸውን አሰሙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ብልፅግና ፅ/ቤት መርሃ ግብር ላይ የሐዋሳ ከተማ ወጣቶችና ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች #በቃ የሚለውን ንቅናቄ አንግበው በመሰለፍ የውጭ ሀገራት ጫና ሊቆም ይገባል ብለዋል፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ግንባር መዝመትም ትልቅ መነሳሳት…

የቀድሞ የኦሮሚያ ፖሊስ አባላት ወደ ሥራ ገበታቸው ሊመለሱ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞ የኦሮሚያ ፖሊስ አባላትና የሥራ ኃላፊዎች አጭር ሥልጠና ከወሰዱ በኋላ የኦሮሚያን ፖሊስ ለመቀላቀል ዝግጁ መሆናቸውን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። ኮሚሽኑ የቀድሞ አባላቱ ወደ ስራ ገበታቸው እንዲመለሱ ጥሪ አቅርቦ ነበር። በቀረበው…

ለተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችና ዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ አባላት በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ገለጻ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ተቀማጭነታቸውን በአዲስ አበባ ከተማ ላደረጉ የአፍሪካ፣ የእስያና ፓስፊክ ሀገራት አምባሳደሮች እና የዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ አባላት በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ገለጻ ተደረገ፡፡ በዉይይት መድረኩ የከተማዋን የሠላምና የፀጥታ ሁኔታ አስመልክቶ ገለጻ…

ላሊበላና ኮምቦልቻ ሰብዓዊ ድጋፍ ለማድረስ የጠየቀ ዓለም አቀፍ ተቋም የለም – የብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት ወደላሊበላ እና ኮምቦልቻ አውሮፕላን ማረፊያዎች የሰብዓዊ ድጋፍ በረራ ፍቃድ ቢሰጥም እስካሁን ድረስ ድጋፍ ለማድረስ የጠየቀ አንድም ዓለም አቀፍ ተቋም የለም ሲሉ የብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ምትኩ ካሳ…

የሸቤ ሶምቦ ወረዳ ነዋሪዎች ለመከላከያ ሠራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ዞን የሸቤ ሶምቦ ወረዳ ነዋሪዎች ለመከላከያ ሠራዊት ድጋፍ የሚውል 50 ሠንጋ እና 600 ኩንታል የምግብ እህል ድጋፍ አደረጉ፡፡ የወረዳው ነዋሪዎች ድጋፉን በቀጣይነት አጠናክረው እንደሚቀጥሉና ከመከላከያ ሠራዊት ጎን እንደሚቆሙ ነው…

በጎንደር ከተማ ዞብል ክፍለ ከተማ ለህልውና ዘመቻው ከ15 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር የዞብል ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ገብረሚካኤል አየልኝ በክፍለ ከተማው በተለያዩ አደረጃጀቶች ለወገን ጦር አገልግሎት የሚውል 15 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር የአይነትና የገንዘብ ድጋፍ መሰብሰቡን ገለጹ፡፡ በሴቶች አደረጃጀት በክፍለ…

በአማራ ክልል የሽብር ቡድኑ ባደረሰው ውድመት 4 የደም ባንኮች አገልግሎት አቁመዋል-የክልሉ ጤና ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህውሓት ቡድን በጤና ተቋማት ላይ ከፍተኛ የሆነ ጥፋት እየፈፀመ መሆኑን የአማራ ክልል ጤና ቢሮ የሕክምናና ተሀድሶ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አበበ ተምትሜ ገለጹ። አሸባሪ ቡድኑ በአሁኑ ጊዜ የጥፋት ጥቃቱን ወደ ደም ባንኮች…

የጌዴኦ ዞን ዲላ መስጂዶች ማኅበር ለተፈናቃይ ወገኖች የአይነት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጌዴኦ ዞን የዲላ ከተማ መስጂዶች ማኅበር የሰብዓዊ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው የሰሜኑ የአገሪቱ ክፍል ተጎጂዎች የአይነት ድጋፍ አደረገ። ድጋፉ ምግብ ነክ ፣ አልባሳትና የቤት መገልገያ ቁሳቁሶችን ያካተተ ሲሆን በ2 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር ወጪ የተገዛ…

ሩሲያ ለ “ቻይና ሚዲያ ግሩፕ” የወዳጅነት ማሳያ ነው የተባለለትን ኒሻን ሸለመች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሜር ፑቲን ÷ ለቻይና ሚዲያ ግሩፕ ፕሬዚዳንት ፣ ሼን ሃይሾንግ የወዳጅነት ማሳያ ነው የተባለለትን ኒሻን አበረከቱ፡፡ ፑቲን ÷ ኒሻኑን ያበረከቱት የብዙኃን መገናኛው በሁለቱ ሀገራት ህዝቦች መካከል ያለውን ወዳጅነት፣ ትብብር…

በኢትዮጵያ አየር ክልል የሚደረግ በረራ ሁሉ ደህንነቱ የተጠበቀና አስተማማኝ ነው – ሲቪል አቪየሽን

አዲስ አበባ፣ ህዳር 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሲቪል አቪየሽን ባለሥልጣን ወደ አዲስ አበባ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያም ሆነ በየትኛውም የኢትጵያ አየር ክልል ላይ የሚደረግ በረራ ሁሉ ደህንነቱ የተጠበቀ እና ከስጋት ነጻ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ  በአንዳንድ…