ኮርፖሬሽኑ ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ2 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን በአሸባሪው ህወሓት ወረራ ከቀያቸው ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ2 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ።
የኮርፖሬሽኑ አመራርና ሰራተኞች በአሸባሪው ህወሓት ወራሪ ኃይል ከቀያቸው ለተፈናቀሉ…