Fana: At a Speed of Life!

የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ ለህልውና ዘመቻው የስንቅ ዝግጅት እያከናወነ ነው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ ለህልውና ዘመቻው የስንቅ ዝግጅት ማከናወኑን አጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ ገንዘብ በማሰባሰብ ለአገር መከላከያ ሠራዊት፣ ለአማራ ልዩ ኀይል፣ ሚሊሻ፣ ፋኖና ለክተት ጥሪ ዘማቾች ስንቅ…

መከላከያ ሰራዊትን ለሚቀላቀሉ የሚሊሻና የፋኖ አባላት ሽኝት ተደረገላቸው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አገርና ታሪክን ሊያጠፋ የመጣውን ወራሪ ሃይልን ከምድረ ገጽ ለማጥፋት የቆረጡ የሚሊሻና የፋኖ አባላት የአገር የመከላከያ ሰራዊት አባላትን እንዲቀላቀሉ በደብረብርሃን ከተማ ዛሬ ሽኝት ተደረገላቸው። ያነጋገርናቸው ሽኝት የተደረገላቸው የሚሊሻና…

የቤኒሻንጉል ክልል ርዕሰ መስተዳድር እና የብልጽግና ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት ወደ ግንባር ለመዝመት ወሰኑ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ግንባር ያቀኑት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ባቀረቡት ጥሪ መሰረት የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን እና የብልጽግና ፓርቲ የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት ወደ ግንባር ለመዝመት ወሰኑ። የክልሉ አምስቱ የብልጽግና…

በኢትዮጵያ ላይ እየተደረገ ያለው ጫና አፍሪካን ለማንበርከክ የሚደረግ እንቅስቃሴ ነው – በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ላይ እየተደረገ ያለው ጫና ፓን አፍሪካኒዝም ዳግም እንዲያቆጠቁጥ እየተደረገ ያለውን ጥረት በማኮሰስ አፍሪካን ለማንበርከክ የሚደረግ እንቅስቃሴ መሆኑን በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ይናገራሉ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ…

ኢትዮጵያ አራት የአየርላንድ ዲፕሎማቶች ከአገር እንዲወጡ ወሰነች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ አራት የአየርላንድ ዲፕሎማቶች ከአገር እንዲወጡ መወሰኗን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡   የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት: ዲፕሎማቶቹ በአዲስ…

አቶ አሻድሊ ሀሰን ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን በሃገሪቱ 11ኛ ክልል ሆኖ ለተመሰረተው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳደሩ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች 11ኛ…

ዘመቻው የተጀመረውን የነጻነት ትግል ለማሳካት ወሳኝነት አለው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ግንባር መዝመት የተጀመረውን የነጻነት ትግል ለማሳካትና የውሸት ፕሮፓጋንዳ ለማክሸፍ ወሳኝነት አለው ሲሉ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን ገለጹ። የአመራሩ ጦር ግንባር ድረስ መዝመት ፣ በምዕራባውያን ሚዲያዎችና ተላላኪዎቻቸው…

የጎፋ ዞን ነዋሪዎችና አመራሮች ወደ ግንባር እንደሚዘምቱ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ነዋሪዎቹ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን አርዓያነት በመከተል በከፍተኛ ተነሳሽነት ወደ ግንባር ለመዝመት መወሰናቸውን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ገልጸዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደግንባር ለመዝመት መወሰናቸው ሀገር ወዳድነታቸውንና የኢትዮጵያ…

የአርበኝነት ንቅናቄው የመላው ጥቁር ሕዝብ መሆን አለበት – ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ላይ ለተከፈተባት ጦርነት የሚያስፈልገው የአርበኝነት ንቅናቄ የኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን የመላው ጥቁር ሕዝቦች መሆን እንዳለበት በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ ተናገሩ። ቦንጋ…

ህወሓት እና የጋላቢዎቹ ሴራ የሚከሽፍበት ወሳኝ ምዕራፍ ላይ ደርሰናል- አቶ እርስቱ ይርዳው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚጠላትን አገር በመሪነት ስም ሲበዘብዝ የከረመው አሸባሪው ቡድን ጥቅሜ ቀረብኝ በሚል ከኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች ጋር የሴራ ጋብቻ ፈፅሞ ያጠባ ጡቷን ደጋግሞ እየነከሰ እንደሚገኝ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው ገለፁ።…