Fana: At a Speed of Life!

የጨፌ ኦሮሚያ የሁለተኛ ቀን ውሎ ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 10፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የአፈጻጸም ሪፖርት በማዳመጥ ውሎውን ቀጥሏል፡፡ የፍርድ ቤቱ ፕሬዚደንት ጋዛሊ አባሲማል ሪፖርቱን ለጨፌ አባላት ያቀረቡ ሲሆን፥ የክልሉ ፍርድ ቤቶች አፈጻጸም 94ነጥብ 68በመቶ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ይህ አፈጻጸምም…

ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ኡመር እድሪስ ለኢድ አል አረፋ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 10፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ኡመር እድሪስለኢድ አል አረፋ በዓልን ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የአረፋ በዓል በሙስሊሙ ህብረተሰብ ዘንድ ትልቁ በዓል መሆኑን…

ስለ ህዝቦች አንድነት እና ህብረት ሁላችንም በጋራ ልንሰራ ይገባል- አቶ አሻድሊ ሃሰን

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ስል ህዝቦች አንድነት እና ህብረት ሁላችንም በጋራ ልንሰራ ይገባል አሉ የቤኒሻንጉል ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ አሻድሊ ሃሰን፡፡ በአሶሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ምርቃት ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት ርዕሰ መስተዳደሩ ፥ስል ህዝቦች…

ሽብርተኛውን ትህነግ ለመደምሰስ ዝግጁ መሆናቸዉን የአዲአርቃይ ወረዳ ነዋሪዎች ተናገሩ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሽብርተኛውን ትህነግ ለመደምሰስ ዝግጁ መሆናቸዉን የአዲአርቃይ ወረዳ ነዋሪዎች ተናግረዋል፡፡ የአዲአርቃይ ወረዳ ነዋሪዎች እንደገለፁት፥ ሽብርተኛው የትህነግ ቡድን ትንኮሳ መጀመሩን ተከትሎ በመደራጀት የአካባቢያቸዉን ሰላም ለማስጠበቅ…

የተለያዩ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተማሪዎቻቸውን እያስመረቁ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የተለያዩ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተማሪዎቻቸውን እያስመረቁ ይገኛሉ፡፡ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ጨምሮ የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ፣ የወልድያ ዩኒቨርሲቲ፣ የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርስቲ እና የወልቂጤ ዩኒቨርስቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች…

አሸባሪው ህወሓት የትግራይ ህጻናትን በሀሽሽ አዕምሯቸውን አደንዝዞ ለጦርነት እየማገደ ነው – ዶ/ር አረጋዊ በርሄ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት የትግራይ ህጻናትን በሀሽሽ አዕምሯቸውን አደንዝዞ ለጦርነት እየማገደ ነው ሲሉ የትግራይ ዴሞክራቲክ ፓርቲ ሊቀመንበርና የህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር አረጋዊ በርሄ ገለጹ፡፡…

አምነስቲ ኢንተርናሽናል ‘‘የትግራይ ተወላጆች እየታሰሩ ነው’’ በሚል ለፈጠረው የሃሰት ክስ የተጠቀመው ፎቶ የተሳሳተ መሆኑ ተጋለጠ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)አምነስቲ ኢንተርናሽናል ‘የትግራይ ተወላጆች እየታሰሩ ነው’ በሚል ለፈጠረው የሃሰት ክስ የተጠቀመው ፎቶ የምርጫ ዕለት ከመራጮች ሰልፍ ላይ የተወሰደ መሆኑ ተጋለጠ። ፎቶ ግራፉን ያነሳው ግለሰብ አማኑኤል ስለሺ የሚባል ሲሆን፥ በትዊተር…

ፋውዚያ ዩሱፍ በፕሬዚዳንትነት ለመወዳደር ለሶማሊያ ምርጫ ቦርድ ጥያቄ አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያ የቀድሞ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር የነበሩት ፋውዚያ ዩሱፍ ሀጂ አደም በሶማሊያ በሚካሄደው ቀጣይ ምርጫ ለፕሬዚዳንትነት ለመወዳደር የዕጩነት ጥያቄ አቀረቡ፡፡ የሀገሪቷ ምርጫ ቦርድም ጥያቄያቸውን ከተቀበለው በሶማሊያ የምርጫ ታሪክ ለከፍተኛ…

በመተከል ዞን ከ5 ሚሊየን በላይ ችግኞች እየተተከሉ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ከ5 ሚሊየን በላይ ችግኞች እየተተከሉ ነው፡፡ በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ የመተከል ዞን ግብርና መምሪያ ኃላፊ አቶ አበበ እንድሪስ እንደገለፁት በዚህ ዓመት በዞኑ በሚገኙ አራት ወረዳዎች 5 ሚሊየን 500…

የዓለም ጤና ድርጅት ሶስተኛው የኮቪድ19 ወረርሽኝ መታየት መጀመሩን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዴልታ ዝርያ ነው የተባለው የኮቪድ19 ቫይረስ በከፍተኛ ፍጥነት እየተስፋፋ መምጣቱ ተገለፀ፡፡ እንደ ዓለም ጤና ድርጅት ገለጻ ሶስተኛው የኮቪድ19 ወረርሽኝ ጅማሮ እየታየ ነው፡፡ ላለፉት ተከታታይ 4 ሳምንታትም ዓለም ላይ የዴልታ ዝርያ ኮቪድ19…