Fana: At a Speed of Life!

ተመድ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ሊቢያን ለመርዳት እንዲረባረብ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በጎርፍ አደጋው ለተጎዱ 250 ሺህ ያህል ሊቢያውያን በአስቸኳይ የእንድረስላቸው ጥሪ ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ አቀረበ፡፡ በትናንትናው ዕለት የተመድ የዕርዳታ ማስተባበሪያ ጽኅፈት ቤት (ኦቻ) በጎርፍ አደጋው ለተጎዱ…

በኢትዮጵያ የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ላይ ለአውሮፓ ኅብረት ተወካዮች ገለጻ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና የፍትሕ ሚኒስቴር መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ የአውሮፓ ኅብረት አባል ሀገራት ተወካዮች በሽግግር ፍትኅ ፖሊሲ ሂደት ላይ ገለፃ አድርገዋል፡፡ ማብራሪያውን የሰጡት የፍትሕ ሚኒስትሩ ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር)…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በሊቢያ በደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሊቢያ በደረሰው የጎርፍ አደጋ ምክንያት ሕይወታቸውን ላጡ ቤተሰቦች እና ጉዳት ለደረሰባቸው አካላት የተሰማቸውን ጥልቅ ሐዘን ገለጹ፡፡ በሊቢያ ምስራቃዊ ግዛት ደርና ከተማ ሰሞኑን በተከሰተ የጎርፍ አደጋ…

አፕል አይፎን 15 የተሠኘውን አዲስ ተንቀሳቃሽ ሥልክ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አፕል ‘አይፎን 15’ የተሠኘውን አዲስ ተንቀሳቃሽ ሥልክ ለተጠቃሚዎቹ ይፋ አደረገ፡፡ ኩባንያው አዲሱን የተንቀሳቃሽ ሥልክ ምርቶቹን አይፎን 15 እና አይፎን 15 ፕላስ ጨምሮ ኤይር ፖዶቹን አሜሪካ ካሊፎርኒያ በሚገኘው የድርጅቱ ዋና መሥሪያ ቤት…

የውጭ ሀገር ገንዘቦችን በማተምና ጥቁር ገበያ በማስፋፋት በተጠረጠሩት ግለሰቦች ላይ 14 ተጨማሪ የምርመራ ቀናት ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ የውጭ ሀገር ገንዘቦችን በማተምና ጥቁር ገበያን በማስፋፋት ወንጀል በተጠረጠሩ 12 ግለሰቦች ላይ ተጨማሪ ምርመራ ማድረግ እንዲችል ለፖሊስ 14 ቀናት ፈቀደ። የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት አራዳ ምድብ ተረኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት ÷…

አዲስ አበባ ለሁላችንም የምትመች የጋራ ቤታችን ሆና እንድትገነባ በጋራ መሥራት ይገባል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ለሁላችንም የምትመች የጋራ ቤታችን ሆና እንድትገነባ በጋራ መሥራት ይኖርብናል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር "ኅብር አዲስ" በሚል መሪ ሃሳብ የጳጉሜን ቀናት…

የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ለ2016 አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡ የጋራ ምክር ቤቱ የ2016 አዲስ ዓመት የሠላምና የደስታ እንዲሆን መልካም ምኞቱን ገልጿል፡፡ በአዲሱ ዓመት በፖለቲካ ፓርቲዎች…

አምባሳደር ምሥጋኑ አርጋ በአፍሪካ ቀንድ የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምሥጋኑ አርጋ በአፍሪካ ቀንድ የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ ከሆኑት ማይክ ሀመር ጋር በጽኅፈት ቤታቸው መምከራቸው ተገለጸ። በውይይታቸውም የኢትዮጵያና የአሜሪካ የሁለትዮሽ ጉዳዮች እንዲሁም ቀጣናዊ፣ አኅጉራዊ እና…

የታላቁን የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ አራተኛ ሙሌት መጠናቀቅ አስመልክቶ የዓለም መገናኛ ብዙኃን ምን አሉ ?

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በከፍተኛ ደረጃ አከራካሪ ሆኖ የቆየው በዓባይ ወንዝ ላይ የተገነባው የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብ በሥኬት መሞላቱን ኢትዮጵያ ካስታወቀች በኋላ ግብፅ ቁጣዋን ማሰማቷን ቢቢሲ ዘግቧል። ቢቢሲ ምንም እንኳን ኢትዮጵያ 4 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር…

ሞሮኮ ከአራት ሀገራት የቀረበውን የነፍሥ አድን ሥራ ተሳትፎ እንደምትቀበል አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ስፔን፣ እንግሊዝ፣ ኳታር እና የተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች ያቀረቡትን የነፍሥ አድን ስራ ሠራተኛ ወደ ሞሮኮ የመላክ ጥያቄ ሞሮኮ እንደምትቀበለው አስታወቀች፡፡ የሞሮኮ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር በትናንትናው ዕለት ጥያቄያቸውን እንደተቀበለው ባወጣው…