Fana: At a Speed of Life!

“ሣፋሪኮም ኢትዮጵያ” ዓለም አቀፍ ብድር እና ዋስትና ተፈቀደለት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሣፋሪኮም በኢትዮጵያ እያከናወነ ያለውን የቴሌኮሙኒኬሽን መስመር ዝርጋታ እና ሥራ ለመደገፍ ዓለም አቀፉ የገንዘብ ኮርፖሬሽን እና ሁለገብ የኢንቨስትመንት አማራጮች ዋስትና ኤጀንሲ ብድር እና ዋስትና መፍቀዳቸውን አስታወቁ፡፡ በዚህም ዓለም አቀፉ የገንዘብ…

አሜሪካ 2 ቢሊየን ዶላር የሚያወጣ ተጨማሪ የጦር መሣሪያ ድጋፍ ለዩክሬን እያዘጋጀች ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ የ2 ቢሊየን ዶላር ተጨማሪ ወታደራዊ ድጋፍ ለዩክሬን እያዘጋጀች መሆኑን ይፋ አድርጋለች፡፡ የሚላከው የጦር መሳሪያ ድጋፍ ዩክሬን በሩሲያ ወታደራዊ ኃይል ላይ መጠነ ሠፊ የመልሶ ማጥቃት እርምጃ መውሰድ መጀመሯን ተከትሎ መሆኑ ተመልክቷል፡፡…

አሸባሪው አልሻባብ በኢትዮ-ሶማሊያ ድንበር አካባቢ ሊፈጽም የነበረው ጥቃት ከሸፈ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የአልሸባብ ቡድን በዛሬው ዕለትበኢትዮ-ሶማሊያ ድንበር ዶሎ አካባቢ ሊፈጽም የነበረው የሽብር ተግባር ከሽፏል፡፡ ቡድኑ አጥፍቶ ጠፊ በማሰማራት በአካባቢው ጉዳት ለማድረስ ያደረገውን ሙከራ የኢፌዴሪ የመከላከያ ሠራዊት በተሳካ ሁኔታ…

ኢራን ከድምፅ የፈጠነ ሚሳኤል መስራቷን ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን ኃይፐር ሶኒክ ሚሳኤል ሠርታ ለዕይታ አቀረበች፡፡ የኢራን ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ራይሲ ÷ አዲሱ ኃይፐር ሶኒክ ሚሳኤል በቀጣናው ዘላቂ ደኅንነታችንን ለማረጋገጥ ይረዳናል ማለታቸውን አር ቲ ዘግቧል። በፋርስ ቋንቋ “ፋታህ” ወደ አማርኛ…

3ኛው የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ሣምንት መከበር ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)3ኛው የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ሣምንት በአዲስ አበባ መከበር ጀመረ፡፡ ክብረ-በዓሉ በጊዮን ሆቴል እየተካሄደ ያለው “የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ንቁ ተሳትፎ ለዘላቂ ሠላም ፣ ለሰብዓዊ መብቶች መከበርና ለመልካም አስተዳደር ግንባታ በሚል መሪ…

ማይክ ሐመር እና ትሬሲ አን ጃኮብሰን በኢትዮጵያ ከአፍሪካ ኅብረት የሠላም ሂደት ክትትል ቡድን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ቀንድ የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሐመር እና በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ጉዳይ ፈጻሚ አምባሳደር ትሬሲ አን ጃኮብሰን የአፍሪካ ኅብረት በኢትዮጵያ በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ከመደባቸው የሠላም ሂደት ክትትል ቡድን ጋር ተወያይተዋል።…

ፖል ካጋሜ በመከላከያ እና በደኅንነት ባለሥልጣናት ላይ ድንገተኛ ለውጥ ማድረጋቸው ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የሩዋንዳ ፕሬዚደንት ፖል ካጋሜ የመከላከያ እና የደኅንነት ሚኒስትሮችና አዛዦች ለውጥ ማድረጋቸው ተሰማ:: ፕሬዚደንት ፖል ካጋሜ በለወጧቸው ባለሥልጣናት ምትክ ÷ ጆቪኔል ማሪዛሙንዳን በመከላከያ ሚኒስትርነት ፣ ሌተናል ጄነራል ሙባራክ ሙጋንጋን ደግሞ…

ፍርድ ቤቱ ጎበዜ ሲሳይን ጨምሮ  በ7 ግለሰቦች ላይ  የ5 ቀን ክስ የመስረቻ ጊዜ ፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት በትናንትናው ዕለት ጎበዜ ሲሳይን ጨምሮ በሽብር ወንጀል በተጠርጠሩ ሰባት ግለሰቦች ላይ የ5 ቀናትየክስ መመስረቻ ጊዜ ለዐቃቤ ኅግ ፈቀደ። የክስ መመስረቻ ጊዜው የተፈቀደው ዐቃቤ-ኅግ…

ሠላምና አንድነትን ለማጠናከር የሃይማኖት አባቶችን ሚና ማጠናከር እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሠላምና አንድነትን በማጠናከር ረገድ የሃይማኖት አባቶችን ሚና ማጠናከር እንደሚገባ ተገለጸ፡፡ የብልጽግና ፓርቲ የሐረሪ ክልል ቅርንጫፍ ጽኅፈት ቤት የሥራ ኃላፊዎች ÷ በክልሉ ከተለያዩ ወረዳዎች ከተውጣጡ የሃይማኖት አባቶች ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች…

የማኅበራዊ ትሥሥር ገፆች የተሳሳቱ መረጃዎችን እንዲዋጉ ተጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የማኅበራዊ ትሥሥር ገፆች የተሳሳቱ መረጃዎችን እንዲዋጉ የአውሮፓ ኅብረት ጠየቀ፡፡ ኅብረቱ እንደ ጉግል፣ ሜታ፣ ማይክሮሶፍት፣ ቲክ ቶክ፣ እና ሌሎች ባለቤት የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች በፅሑፎች ፣ ፎቶዎች እና በሰው-ሰራሽ አስተውሎቶች አማካኝነት…