100 ሺህ ለሚጠጉ የሶማሊያ ሥደተኞች እና የሶማሌ ክልል ነዋሪዎች ሰብዓዊ ድጋፍ ለማቅረብ 101 ሚሊየን ዶላር ያስፈልጋል – የዓለም ጤና ድርጅት
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሶማሊያ ተሰደው በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የሠፈሩ ሥደተኞችን እና ለአካባቢው የማኅበረሰብ ክፍሎች በሰብዓዊ ድጋፍ ለመድረስ 101 ሚሊየን ዶላር እንደሚያስፈልግ የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ፡፡
ድርጅቱ ባወጣው መግለጫ ገንዘቡ ለስደተኞች እና…