Fana: At a Speed of Life!

“የዓድዋን ድል በዓል ለገጠሙንና ለሚገጥሙን ችግሮች መውጫ አድርገን ልንጠቀምበት ይገባል” – የትግራይ ክልል ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “የዓድዋን ድል በዓል ለገጠሙንና ለሚገጥሙን ችግሮች መውጫ አድርገን ልንጠቀምበት ይገባል” ሲሉ የትግራይ ክልል ነዋሪዎች ገለጹ፡፡ የዓድዋ ድል በዓል ከሁለት ዓመታት በኋላ ታሪክ በተፃፈበት የሶሎዳ ተራራ ግርጌ በድምቀት እየተከበረ ነው፡፡…

በናይጀሪያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ቦላ ቲኑቡ ማሸነፋቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሣምንቱ መጨረሻ በናይጄሪያ የተካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ የገዢው ፓርቲ ዕጩ ቦላ ቲኑቡ አሸናፊነት መጠናቀቁ ተገለጸ። የሀገሪቷ ገለልተኛ የምርጫ አሥፈጻሚ ኮሚሽን እንዳስታወቀው፥ የቀድሞው የሌጎስ አስተዳዳሪ ቦላ ቲኑቡ 8 ነጥብ 79 ሚሊየን ድምፅ…

ከ377 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የአወዳይ ተለዋጭ የመንገድ ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ377 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የአወዳይ ከተማ ተለዋጭ የመንገድ ሥራ ተጀመረ፡፡ ተለዋጭ የመንገድ ሥራው 2 ነጥብ 4 ኪሎ ሜትር የአስፋልት መንገድ የሚሸፍን መሆኑ ተመላክቷል፡፡ ፕሮጀክቱ ሲጠናቀቅ በምሥራቅ ሐረርጌ ዞን የምትገኘውን እና…

የዓድዋን የድል በዓል በአድዋ ከተማ በድምቀት እንደሚያከብሩ ነዋሪዎች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋን የድል በዓል በዓድዋ ከተማ በነገው ዕለት በድምቀት እንደሚያከብሩ የከተማዋ ነዋሪዎች ገለጹ፡፡ የዓድዋ ከተማ ነዋሪዎች ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ የዓድዋ የድል በዓል አንድነትና አብሮነትን ለማጠናከር ልንጠቀምበት…

ቭላድሚር ፑቲን በሩሲያ ድንበር አካባቢ ጥብቅ ጥበቃ እንዲደረግ አዘዙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩሲያ - ዩክሬን ድንበር አካባቢ ጥብቅ የደኅንነት ቁጥጥር እና ጥበቃ እንዲደረግ የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን አዘዙ፡፡ ፑቲን ትዕዛዝ ያስተላለፉት የዩክሬን ሰው አልባ አነስተኛ ወታደራዊ አውሮፕላን (ድሮኖች) በሀገራቱ ድንበር አካባቢ…

የዓድዋ ድል ኢትዮጵያውያን ከሀገር የሚያስበልጡት አጀንዳ ያለመኖሩን የሚያሳይ ነው – የታሪክ ምሁራን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል ኢትዮጵያውያን ከሀገር የሚያስበልጡት አጀንዳ አለመኖሩን የሚያሳይ እንደሆነ የታሪክ ምሁራን ገለጹ፡፡ ጋዜጠኛ እና የታሪክ ፀሃፊ ተሾመ ብርሃኑ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ የዓድዋ ድል ለኢትዮጵያውያን የኩራት…

የግለሰብ መኖሪያ ቤት ኅጋዊ ባልሆነ የመንደር ውል በ11 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሸጡ ተከሳሾች የሙስና ወንጀል ክስ በንባብ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግለሰብ መኖሪያ ቤትን በሀሰተኛ ሠነድ በመንደር ውል በ11 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ሸጠዋል የተባሉ አምስት ተከሳሾች ላይ የቀረበ የሙስና ወንጀል ክስ በንባብ ተሰማ። የአቃቂ ቃሊቲ ወረዳ 05 የወሳኝ ኩነት ጽ/ቤት ሲስተም አድሚኒስትሬተር እና…

በአሜሪካ የተከሰተው በረዶ የቀላቀለ ኃይለኛ አውሎ ንፋስ ጉዳት ማድረሱ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የክረምቱን ወቅት ተከትሎ የተከሰተው በረዶ የቀላቀለ ኃይለኛ አውሎ ንፋስ በካሊፎርኒያ እና በመካከለኛው አሜሪካ ጉዳት ማድረሱ ተገለጸ፡፡ በአውሎ ንፋሱ እና በአስጨናቂው የዓየር ፀባይ ምክንያት የኦክላሆማ፣ ካንሳስ፣ ሚዙሪ እና ቴክሳስ ነዋሪዎች…

የዓድዋ ድል መላው አፍሪካውያን ለነጻነታቸው እንዲታገሉ ያነሳሳ ነው – የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን የኢኮኖሚ አማካሪ ዮሴፍ ሜንሳህ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 20 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን በወራሪው ጣሊያን ላይ በዓድዋ ጦርነት ያስመዘገቡት ድል መላው አፍሪካውያን ቅኝ ግዛትን እንዲታገሉ ያነሳሳ እንደነበር የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን የኢኮኖሚ አማካሪ ዮሴፍ አታ ሜንሳህ ገለጹ። አማካሪው ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

የሠራተኛ ፍልሠት አስተዳደርን ለማሻሻል እየሠራሁ ነው – የሥራና ክኅሎት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራና ክኅሎት ሚኒስቴር የሰራተኛ ፍልሰት አስተዳደርን ለማሻሻል ከአጋር አካላት ጋር በጥምረት እየሠራ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የሥራና ክኅሎት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ አሠግድ ጌታቸው፥ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ከተለያዩ ሀገራት ፈልሰው ሥራ ለሚፈልጉ ሠራተኞች…