Fana: At a Speed of Life!

የሩሲያ – ዩክሬን ጦርነት በሠላም ተፈቶ ዕርቅ እንዲወርድ ቻይና ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዩክሬን የጦር መሣሪያ መላክ ሠላም አያመጣም ፤ ይልቁንም ሞስኮ እና ኪየቭ ተነጋግረው ችግሮቻቸውን በሠላም ይፍቱ ስትል ቻይና ጠየቀች፡፡ የሩሲያ-ዩክሬን ጦርነት አንድ ዓመት መድፈኑን ተከትሎ ተመድ በጠቅላላ ጉባዔው ሀገራቱን የተመለከተ የመፍትሄ…

“ሜድ ኢን ጀርመን-አፍሪካ” የንግድ ዓውደ-ርዕይ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ “ሜድ ኢን ጀርመን-አፍሪካ” የተሠኘ የንግድ ዓውደ-ርዕይ እንደምታስተናግድ ተገለጸ፡፡ የንግድ ዓውደ-ርዕዩ ከፈረንጆቹ መጋቢት 2 ቀን ጀምሮ እስከ 4 እንደሚቆይ ተመላክቷል፡፡ ኢትዮጵያ የምታስተናግደው ዓውደ-ርዕይ የአፍሪካ ሀገራትን ኢንዱስትሪዎች ከሌሎች ሀገራት የንግድ አጋሮች…

ኔቶ ለዩክሬን የጦር ጀቶች እንዳይቀርቡ ከለከለ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) አባል ሀገራት ለዩክሬን የጦር ጄቶች እንዳይቀርቡ ውሳኔ ማሳለፋቸው ተገለጸ፡፡ ምንም እንኳን ኪየቭ ምዕራባውያኑ ወዳጆቿን ደጋግማ ዘመናዊ የጦር ጀቶች እንዲልኩላት ብትወተውትም ሰሚ ጆሮ…

ቻይና ዓለም አቀፋዊ ፀጥታና ደኅንነትን ለማረጋገጥ ያስችላል ያለችውን ሠነድ ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ዓለም አቀፍ የፀጥታና ደኅንነት ኢኒሼቲቭ ያለችውን ሠነድ ዛሬ ይፋ አድርጋለች፡፡ ሠነዱ ይፋ የሆነው በሀገሪቷ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት በተዘጋጀ መድረክ ላይ መሆኑም ተመላክቷል፡፡ የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቺን ጋንግ ፥…

ከ60 ዓመት የዕድሜ ባለጸጋ እናት 8 ኪሎ ግራም የሚመዝን ዕጢ ተወገደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦራ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ከ60 ዓመት የዕድሜ በለጸጋ እናት 8 ኪሎ ግራም የሚመዝን ዕጢ ማስወገድ መቻሉ ተገልጿል፡፡ በሆስፒታሉ ስኬታማ ነው የተባለለትን ቀዶ ጥገና ያደረጉት እና የቀዶ ጥገናውን ቡድን የመሩት የማህጸን እና ጽንስ…

አፍሪካ የዓየር ንብረት ለውጥን ለመግታት የምታደርገውን ጥረት ዓለምአቀፉ ማኅበረሰብ በገንዘብ ሊደግፍ ይገባል – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን አፍሪካ የዓየር ንብረት ለውጥን ለመግታት የምታደርገውን ጥረት ዓለምአቀፉ ማኅበረሰብ በገንዘብ እንዲደግፉ ጥሪ አቀረቡ፡፡ አቶ ደመቀ መኮንን ÷ መልዕክታቸውን ለሚመለከታቸው…

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አራተኛ ዙር ሥልጠና ነገ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አራተኛ ዙር ሥልጠና ከነገ ጀምሮ ለተከታታይ አምሥት ቀናት እንደሚሰጥ ተገለጸ፡፡ በኢትዮጵያ ልማት ባንክ እና በዓለም ባንክ ትብብር የአነስተኛ እና መካከለኛ አንቀሳቃሾች አራተኛ ዙር ሥልጠናን አስመልክቶ ባንኩ በዛሬው ዕለት…

ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በዩክሬን ድንገተኛ ጉብኝት እያደረጉ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካውፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በዩክሬን ኪየቭ ድንገተኛ ጉብኝት እያደረጉ ነው፡፡ ጆ ባይደን በዩክሬን ቆይታቸው ከሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ፕሬዚዳንት ባይደን በፖላንድ…

50 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በሕንድ በተዘጋጀው ሥልጠና ላይ እየተሳተፉ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 50 የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በሕንድ በተዘጋጀው የአራት ቀናት የሥልጠና መርሐ-ግብር ላይ እየተሳተፉ ነው፡፡ ልዑካን ቡድኑ የኢፌዴሪ መንግስት ዋና ተጠሪዎችን ጨምሮ የቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎች፣ምክትል ሰብሳቢዎች፣ የክልል ፓርላማ…

የመኖሪያ ቤት ችግርን ለመፍታት እንቅስቃሴዎቹ ሳይንሳዊ ዘዴን መከተል አለባቸው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመኖሪያ ቤት ችግርን በዘላቂነት ለመፍታት እንቅስቃሴዎቹ ሳይንሳዊ ዘዴን መከተል እንዳለባቸው ምሁራን አመላከቱ፡፡ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በመኖሪያ ቤት አቅርቦት እና ፍላጎት መካከል ያለውን ልዩነት ለመፍታት ከዘርፉ ወሳኝ አካላት ጋር የምክክር…