Fana: At a Speed of Life!

የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔ በሐዋሳ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። የክልሉ ምክር ቤት 6ኛ ዙር 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባዔ ከዛሬ ጀምሮ ለሁለት ቀናት እንደሚካሄድ ተመላክቷል፡፡ ምክር ቤቱ በጉባዔው…

በደቡብ ክልል በምርምር የእንስሳትን ዝርያ በማሻሻል አርሶ-አደሩን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በልየታ ምርታማ የሆኑ እንስሳትን በመምረጥ እና ዘረ-መላቸውን በምርምር በማሻሻል አርሶ-አደሩን በኢኮኖሚ ተጠቃሚ ማድረግ እንደተቻለ ተገለጸ፡፡ በደቡብ ክልል ግብርና እና ምርምር ኢኒስቲትዩት የሐዋሳ ግብርና ምርምር ማዕከል የእንስሳት…

አሜሪካ ኖርድ ስትሪም የጋዝ ማስተላለፊያ መስመርን ሳታፈነዳ አልቀረም ተባለ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ከሞስኮ ወደ በርሊን የተዘረጋውን “ኖርድ ስትሪም” የጋዝ ማስተላለፊያ መስመር ሳታፈነዳ አልቀረም ተባለ፡፡ የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ እንደሚሉት አሜሪካ የሩሲያን እና የጀርመንን ትብብር እንደ ሥጋት ትመለከተዋለች፡፡…

ከ1 ሚሊየን ዶላር በላይ ያሸሹ ግለሰቦች በከባድ የሙስና ወንጀል ተከሰሱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ1 ሚሊየን 97 ሺህ በላይ የአሜሪካ ዶላር በማሸሽ ሀገሪቱን የውጭ ምንዛሬ አሳጥተዋል የተባሉ አምስት የጉምሩክ ሠራተኞችና ሰባት ነጋዴዎች በከባድ የሙስና ወንጀል ተከሰሱ። ተከሳሾች በአጠቃላይ 12 ሲሆኑ አምስቱ የጉምሩክ ኮሚሽን ቦሌ ቅርጫፍ…

ኢትዮ ቴሌኮምን በከፊል ወደ ግሉ ዘርፍ ለማዛወር ዓለም አቀፍ ጨረታ ወጣ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ኢትዮ ቴሌኮምን በከፊል ወደ ግሉ ዘርፍ ለማዛወር በድጋሚ ዓለም አቀፍ ጨረታ አወጣ። አሁን የወጣው ጨረታ የኢትዮ ቴሌኮምን 45 በመቶ ድርሻ ለዓለም አቀፍ ባለሃብቶች ለማቅረብ ያለመ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል። በጨረታው…

ከ2015/16 የመኸር እርሻ 2 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለመሰብሰብ ታቅዷል – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በ2015/16 የመኸር እርሻ 50 ሄክታር መሬት በስንዴ ዘር ለመሸፈን እና 2 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለመሰብሰብ መታቀዱ ተገለጸ። በክልሉ ለመጀመሪያ ጊዜ ከተከናወነው የስንዴ ልማት የተገኘው ውጤት በቀጣይ በስፋት ለመሥራት…

የዩኒቨርሲቲ የምርጫ ማስተካከያ ቀን እስከ ነገ ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዩኒቨርሲቲ ምርጫ ማስተካከያ ቀን እስከ ነገ የካቲት 03 ቀን 2015 ዓ.ም መራዘሙን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በ2014 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ሀገር አቀፍ ፈተና ወስደው 50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ያመጡ እና በመንግስት…

የቻይና ባለሃብቶች በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል መዋዕለ-ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና ባለሃብቶች በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል መዋዕለ-ንዋያቸውን እንዲያፈሱ የክልሉ ምክትል ርዕሠ መሥተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዛሆ ዥዩዋንን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው…

በቱርክና ሶሪያ በደረሰው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 17 ሺህን አለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰኞ በደቡባዊ ቱርክ እና ሰሜናዊ ሶሪያ በደረሰው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 17 ሺህ ማለፉ ተገለጸ፡፡ ከአደጋው የተረፉ ሰዎች ሊኖሩ ቢችሉም፥ መጠለያዎች በመውደማቸው ፣ “የውሃ፣ ነዳጅ እና የኤሌክትሪክ አገልግሎት በመቋረጡ ተጨማሪ…

በ1 ነጥብ 4ቢሊየን ብር የሚገነባው የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ ኅንፃ ግንባታ የመሰረተ ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ1 ነጥብ 4ቢሊየን ብር የሚገነባው የኮማንዶ እና አየር ወለድ ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ ኅንፃ ግንባታ የመሰረተ ድንጋይ ተቀምጧል፡፡ ኅንፃው በ400 ቀናት ዉስጥ እንደሚጠናቀቅ የተገለጸ ሲሆን ፥ በዛሬዉ ዕለት የመሰረት ድንጋይ የማስቀመጥና የስምምነት…