Fana: At a Speed of Life!

በጦርነቱ ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው ሴቶች የሥነ-ልቦና እና የንግድ ክኅሎት ሥልጠና መስጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን እና ደቡብ ወሎ ዞኖች በጦርነቱ ምክንያት የሥነ-ልቦና፣ ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጉዳት ለደረሰባቸው ሴቶች ተገቢው የሥነ-ልቦና ፣ የማኅበራዊ ድጋፍ እና የንግድ ክኅሎት ሥልጠና ተጀመረ፡፡ በሥልጠና መርሐ-ግብሩ በደሴና በወልዲያ ከተሞች…

ባንኩ ‘ኢትዮ ዳይሬክት’ የተሰኘ ዲጂታል የውጪ ሐዋላ አገልግሎት መስጫ ፕላትፎርም ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ‘ኢትዮ ዳይሬክት’ (EthioDirect) የተሰኘ ዲጂታል የውጪ ሐዋላ አገልግሎት መስጫ ፕላትፎርም ጥቅም ላይ አውሏል፡፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቤ ሳኖ አገልግሎቱን ይፋ ሲያደርጉ እንዳሉት ÷ ወቅቱን ያገናዘበ…

“ከብዙ ፈተናዎች ጋር እየተጋፈጥን ሳለ፣ኢኮኖሚያችን ጽኑ በሆነ መልኩ እየተጠናከረ ነው” – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከብዙ ፈተናዎች ጋር እየተጋፈጥን ሳለ፣ ኢኮኖሚያችን ጽኑ በሆነ መልኩ እየተጠናከረ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ ይህን ይበልጥ አጠናክረን ለመቀጠል ሁሉም…

በወቅታዊ ሀገራዊ እና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ከአርባ ምንጭ እና አካባቢዋ ነዋሪዎች ጋር ምክክር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በወቅታዊ ሀገራዊ እና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ከአርባ ምንጭ እና አካባቢዋ ነዋሪዎች ጋር የጋራ ምክክር በአርባምንጭ ከተማ መካሄድ ጀምሯል ። የውይይት መድረኩን የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽኅፈት ቤት የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ አስተባባሪ ሚኒስትር…

ቻይና የሠራችው “ሲ 919” አውሮፕላን የመጀመሪያ መደበኛ በረራውን በስኬት አከናወነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በራስ አቅም የሠራችው “ሲ 919” የመንገደኞች አውሮፕላን ከሙከራ በኋላ ትናንት የመጀመሪያ መደበኛው በረራውን በስኬት አከናውኗል፡፡ አውሮፕላኑ በፈረንጆቹ ታኅሣሥ 26 ቀን 2022 የ100 ሰዓታት የሙከራ በረራ ማካሄዱን አስታውሶ ሲጂቲ ኤን…

የሐረሪ ክልል ወጣቶች በብልፅግና ፓርቲ የወጣቶች ሊግ ውሳኔዎች ላይ እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የሐረሪ ክልል ወጣቶች በብልፅግና ፓርቲ የወጣቶች ሊግ ውሳኔዎች ላይ እየተወያዩ ነ ው፡ ፡ በብልፅግና ፓርቲ የሐረሪ ክልል ቅርንጫፍ ጽኅፈት ቤት የወጣቶች ሊግ "ለኢትዮጵያ እና ለአፍሪካ ብልፅግና የሚተጋ ወጣት" በሚል ርዕስ በቅርቡ በአዳማ በተካሄደው…

አፍሪካን የ“ዓለም የዳቦ ቅርጫት” ለማድረግ 10 ቢሊየን ዶላር ተመደበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ልማት ባንክ ግሩፕ በቀጣይ አምሥት ዓመታት አኅጉሪቱን የ“ዓለም የዳቦ ቅርጫት”ለማድረግ 10 ቢሊየን ዶላር መደበ፡፡ ባንኩ በአፍሪካ የረሃብ ድምፅ እንዳይሠማ እና አኅጉሪቷ ራሷን በምግብ ችላ ቀሪውንም ዓለም እንድትመግብ ርዕይ ሠንቆ እየሰራ…

አሜሪካ እና ኔቶ አውሮፓን ሙሉ በሙሉ ወደ ወታደራዊ ግጭት ሊከቷት ነው – ሩሲያ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቅጥ ያጣው የአሜሪካ የተስፋፊነት እና ዓለምን የመቆጣጠር ፍላጎት አውሮፓን የግጭት ማዕከል እያደረጋት ነው ስትል ሩሲያ ወቀሰች። በአውሮፓ የደኅንነት እና ትብብር ድርጅት ውስጥ የሩሲያ ምክትል መልዕክተኛ የሆኑት ማክሲም ቡያኬቪች ÷ በአሜሪካ እና…

ባንኩ በሞባይል ባንኪንግ የዓየር መንገድ ትኬት የሚገዙ ደንበኞቹ ላይ የጣለውን የብር ገደብ አነሳ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሞባይል ባንኪንግ የዓየር መንገድ ትኬት ለመግዛት ከዚህ በፊት የነበረውን የ100 ሺህ ብር ገደብ ማንሳቱን አስታወቀ፡፡ ባንኩ ከዛሬው ዕለት ጀምሮ ደንበኞቹ የበረራ ትኬት ለመግዛት የብር ኖት መያዝ ሳያስፈልጋቸው በሞባይል…

አይ ሲ ቲ ፓርክን በሙሉ አቅሙ ወደ ሥራ ለማስገባት ያለመ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አይ ሲ ቲ ፓርክን በሙሉ አቅሙና በአዲስ መልክ በተሰጠው ተልዕኮ መሠረት ወደ ሥራ ለማስገባት የሚያስችል ውይይት ተካሄደ፡፡ ውይይቱን ያዘጋጀው የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ነው፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ ከኢትዮጵያ…