ጊዜያዊ ፈተናዎችን ሁሉ ተሻግረን የኢትዮጵያን ብልጽግና እናረጋግጣለን-ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጊዜያዊ ፈተናዎችን ሁሉ ተሻግረን የኢትዮጵያን ብልጽግና እና የሕዝቦቿን አንድነት እንደምናረጋግጥ የፀና እምነት አለን ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።
ከንቲባ አዳነች በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ መጋቢት 24…