የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ ማሳደግ የሚያስችል ተጨማሪ ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ሊደረግ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን የማክሮ ኢኮኖሚ ክፍተት በማጥበብ የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ ይበልጥ ለማሳደግ የሚያስችል ተጨማሪ ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ሊደረግ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡
የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሽዴ እንዳሉት÷በኢትዮጵያ የተጀመረውን…